ዜና
አስር የተቃዋሚ ፓርቲዎች ውህደትና ግንባር ለመፍጠር ለምርጫ ቦርድ ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፤ ምርጫ ቦርድም ጥያቄያቸውን መርምሮ በቅርቡ ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) እና ብርሃን ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (ብአዴፓ) “አንድነት በሚል ስያሜ የውህደት ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት…
Read 1926 times
Published in
ዜና
የተሽከርካሪዎችን አቅምና ብቃት የሚለካ ቴክኖሎጂ ፈጥሯልኢትዮጵያዊው የምህንድስና ባለሙያ ናሆም በየነ ያቋቋመው ‘ኔቪቲ’ የተሰኘ የቴክኖሎጂ ኩባንያ፣ በየአመቱ በአሜሪካ በሚካሄደው ‘ኢቭሪዴይ ሄልዝ አዋርድስ ኦፍ ኢኖቬሽን’ የተባለ ሽልማት የመጨረሻው ዙር እጩ ተሸላሚ ሆነ፡፡ኔቪቲ ኩባንያ ያመረተው ‘ናቪሴክሽን ሲስተም’ የተባለ የወጣቱ ኢትዮጵያዊ ፈጠራ፤ ‘ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ’…
Read 1934 times
Published in
ዜና
የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩትና በአሁኑ ሰዓት የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ የሆኑት የተከበሩ አቶ ኡመድ ኡባንግ፤ ከአገር መኮብለላቸውን ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ አቶ ኡመድ ኡባንግ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ከሃገር መውጣታቸውን የጠቆሙት ምንጮች፤ ወደ ኢትዮጵያ እንደማይመለሱ ለሚቀርቧቸው ሰዎች መናገራቸውን አመልክተዋል። የሚኒስትር ዴኤታውን…
Read 7790 times
Published in
ዜና
የመግባባት አንድነትና ሠላም ማህበር (ሠላም)፤33ቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አንድነት እንዲመሠርቱ በማድረግ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሠላማዊ ሠልፍ እንዲያካሂዱ እንደሚያተጋቸው ገለፀ፡፡ የአገሪቱን ፓርቲዎች ወደ ሁለት ጐራ ለማሰባሰብ በቅርቡ የተጠራው ስብሰባ የታሰበውን ያህል አለመሳካቱን የገለፁት የማህበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ብርሃኑ፤በጉዳዩ ላይ…
Read 2964 times
Published in
ዜና
“ቅስቀሳ ማድረግ ብንከለከልም እኛ ግን ቀጥለናል” ሰማያዊ ፓርቲ፤ “መንግስት ህዝቡ ሳያውቅ በህገወጥ መንገድ የሚያደርገውን የኢትዮ - ሱዳን የድንበር ድርድር እቃወማለሁ” በማለት ነገ በጐንደር ከተማ የተቃውሞ ሰልፍ የጠራ ሲሆን ለዚሁ የተቃውሞ ሰልፍ ቅስቀሳ በማድረግ ላይ የነበሩ የፓርቲው አመራሮች ሀሙስ እለት ታስረው…
Read 1751 times
Published in
ዜና
ገዳሙ ጨርሶ ሳይጠፋ ጉዳያቸው በሲኖዶሱ እንዲታይ መናንያኑ ጠይቀዋል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀ/ስብከት ሞረትና ጅሩ ወረዳ የሚገኘው የመካከለኛው መቶ ክፍለ ዘመን የደብረ ብሥራት አቡነ ዜና ማርቆስ አንድነት ገዳም ተፈትቶ፣ መናንያኑና መነኰሳቱ መበተናቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ገለጹ፡፡ ጥንታዊውን…
Read 4220 times
Published in
ዜና