ዜና

Rate this item
(20 votes)
‹‹ዶክመንታሪው በፍርድ ሂደቱ ላይ ጫና እየተፈጠረ መኾኑን ያስረዳል›› (የተከሳሽ ጠበቃ) ‹‹ባለቤቴን የበለጠ እንዳከብረው አድርጎኛል›› (የአቡበከር አሕመድ ባለቤት) ‹‹ሚዲያው ፈርዷል፤ከዚህ በኋላ ዳኞች የሚወስኑትን ለመገመት አይከብድም››(የሕግ አማካሪ)‹‹በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት የተረጋገጠውን የእምነት ነጻነት በመቃረን፤ የተለየ እምነት፣ አስተሳሰብና አሠራር እንዳይኖርና ሃይማኖታዊ መንግሥት መመሥረት የሚል…
Rate this item
(5 votes)
ከአንድ ቤት የሦስት ሰው ሕይወት አልፏልከትናንት በስቲያ ሌሊት መሃል ፒያሣ ላይ በተነሳ ድንገተኛ የእሳት አደጋ የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ የሰላሳ ሰባት አባወራ የመኖሪያ ቤቶችና አራት ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ በቃጠሎው ወድመዋል፡፡በተለምዶ ሠራተኛ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ጥር 30 ቀን 2005 ዓ.ም…
Rate this item
(2 votes)
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነጽሑፍ ትምህርት ክፍል ለረጅም አመታት በመምህርነት ያገለገሉት ዶ/ር ዮናስ አድማሱ በተወለዱ በ69 ዓመታቸው በትላንትናው ዕለት ከዚህ አለም በሞት ተለዩ፡፡ ህዳር 6 ቀን1935 ዓ.ም ከእናታቸው ከወ/ሮ ጌጤነሽ (ውባለ ጐንደር) ቸኮል እና ከአባታቸው ከቶ አድማሱ ሃዳስ ማርያም…
Rate this item
(6 votes)
በቅርቡ ለንባብ የበቃውና የብዙዎችን ትኩረት በመሳብ አነጋጋሪ የሆነው የፕሮፈሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” የተሰኘ መጽሐፍ፤ በነገው ዕለት ታዋቂ ምሑራን፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራርና ጋዜጠኞች በተገኙበት በብሔራዊ ትያትር አዳራሽ፤ በተለያዩ ሐሳቦች ዙሪያ ፊት ለፊት ተገናኝተው ውይይት እንደሚያደርጉበት ተገለፀ፡፡ በሰማያዊ ፓርቲ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የስድስተኛው ፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴ÷ ካህናት እና ምእመናን ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባት ሊኾን ይገባል የሚሉትን ዕጩ በመጠቆም እንዲሳተፉ ጠየቀ፡፡ አስመራጭ ኮሚቴው፣ ስለ ስድስተኛው ፓትርያሪክ የምርጫ ሂደትና የተመረጡት ፓትርያሪክ ስለሚሾሙበት ቀን ለቤተ ክርስቲያኒቱ ካህናትና…
Rate this item
(1 Vote)
በምርጫ 97 ዓ.ም በመራጭነት ለመመዝገብ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግባቸው የነበሩት መስፈርቶች በዘንድሮው የአካባቢና የማሟያ ምርጫ በቸልተኝነት መታለፋቸውን የጠቆሙ መራጮችና የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፤ የነዋሪነት ማረጋገጫ የቀበሌ መታወቂያ፣ በቀበሌው የነበረው የነዋሪነት ዘመን ቆይታና ከ18 ዓመት በላይ የሚለው የዕድሜ ገደብ በሚገባ መሟላቱ ሳይረጋገጥ የመራጭነት…