የግጥም ጥግ

Rate this item
(1 Vote)
ከተማም እንደ ሰውሲከፋው፤ከተማም እንደ ሰው ልጅ መልክየታመቀ ህመም ግርዶሽበበሩ ድባብ ይጥላልየተነከረ ከል ሸማየጠቆረ ማቅ ይለብሳልፅልመት ፀሐዩን ያደምቃልሲቃጠል ብርሃን አይሰጥምሲጋይ ሙቀት አይወልድምእንደ በረዶ ክምርአጥንት ያቀዘቅዛልየደም ዝውውር አግዶየስትንፋስ ሂደት ይዘጋልአንድ ባንድ የተካበው ካብበቅፅበት ግፊት ተንዶበበቀል ክብሪት ይጫራል።ያልተቀመረ ብሶት ጎርፍአይኑን ጨፍኖ ይንዳልየጊዜን ምልክት…
Rate this item
(1 Vote)
ሞት ማስደንገጥ ሲያቅተውሞት ማስደንገጥ ሲያቅተውያን ጊዜ ነውምን መሆኔን የማላውቀው።ነፍስ ከስጋ ስትለይተመልሳ ላትከተትየእንቁላል ዘመኑን አልፎ ሰብሮ እንደወጣ ነፍሳትእንኳን በግፍ ተሰርቃእንደሷ ሕይወት ባዘለበመሰሏ እጅ ተነጥቃበእንቅልፍ ዓለምእንኳን ብትቀርጀንበር ሲጠባ ባታይለወትሮውየቋሚው የውስጥ ለቅሶየኗሪው የውስጥ ብካይበቋሚው ውስጥ ነፍስ እንዳለየሚያሳይ ምልክት ነበርሰውን እንደ ሰው ሲያከብርምክንያት ለማዳን…
Wednesday, 31 July 2024 07:05

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 የህይወታችን ዓላማ ደስተኛ መሆንነው።ዳላይ ላማ የምትኖረው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፤በትክክል ከኖርከው ግን አንዱ በቂ ነው።ማ ዌስት ገንዘብና ስኬት ሰዎችን አይለውጡም፤የነበረውን ብቻ ነው የሚያጎሉት።ዊል ስሚዝ ስለ ህይወት ለመጻፍ መጀመሪያ አንተራስህ መኖር አለብህ።ኧርነስት ሄሚንግዌይ እኔ ትችት እወዳለሁ። ጠንካራያደርግሃል።ሌብሮን ጄምስ በእውነቱ እራስህ…
Saturday, 23 March 2024 20:53

ሣቅሽ እንደ ሀገሬው ...

Written by
Rate this item
(16 votes)
ጥርስሽ የሌላ፥ ፈገግታሽም የተረታ፤በሰው ጉዳይ፥ በሰው መቼት‘ሚበረታ።ትብታቡን ሳይበጥስ፥ ያደደሩበትንሳይቆረጥም፤በአሟሟቱ የሚደመም።ሲንዱት እየሣቀ፥ሲያፈርሱት እየሣቀ፤በቀብሩ ላይ የሚታደም።(የአብፀጋ ተመስገን /maddbn/)
Saturday, 23 March 2024 20:51

ናፍቆቴ ዳርቻው

Written by
Rate this item
(2 votes)
ዥው ብዬወደ ታች እምዘገዘጋለሁበሀይልቁልቁል እወርዳለሁእናም ትንፋሽ አጥሮኝመሬት ርቆኝአለቅሁ ተሳቅቄኧረ ናፍቆኛል መውደቄ፡፡****
Saturday, 23 March 2024 20:49

ዱር ሃገሬ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ልቤን ጫካ አደረግሁትልቤን ዱር አደረግሁትይኸው ዛሬስጎበኘው ተዟዙሬሰፍሮበታል የአገር አውሬ፡፡(ዳዊት ጸጋዬ፤ 2016)
Page 1 of 30