ነፃ አስተያየት
“ይሄ ጦርነት ምን ያላደረገን አለ ብለህ ነው”በብዙ መንገድ መለስ ቀለስ ያልኩባት ክልል ትግራይ ናት። ሆኖም ከጦርነቱ በኋላ ሄጄ አላውቅም። ጦርነቱ ሊጀመር አካባቢ የህወሃትና የፌደራሉ ሰዎች ድንበር ለይተው ከመቀሌና አዲስ አበባ የነገር ጦር ሲወራወሩ አንዴ ሄጃለሁ። እንደውም ያኔ የሰላም ሚኒስትሯ (ያሁኗ…
Read 1229 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሰው ልጅ ከሌሎች ሕያዋን ፍጥረታት የሚለዩት በርካታ ባሕርያት ቢኖሩም፣ሕሊና ግን በዋናነት የሚጠቀስ የክብሩ ድንበር፣የትልቅነቱ መስፈሪያ፣የማንነቱ ሚዛን ነው። ትናንትን በትዝታ ፍሬ፣ነገም በተስፋ አበባ ጠቅልሎ በዛሬ ጉያ ውስጥ መያዙም አንዱ የምናበ-ሰፊነቱ ቁና ነው። ስለ ትናንት አስታውሶ በጎ ላደረገው ለበጎ ብድራት መመለስና፣በጎ ያልሆነውን…
Read 445 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አፄ ሚኒሊክ የቀራቸው ጊዜ አጭር መሆኑን በመገንዘብና ያጠናከሩት የኢትዮጵያ መንግስት ፀንቶ እንዲቆም በመፈለጋቸው፣ ሞት ሳይቀድማቸው ወራሴያቸውን በጊዜ አሳወቁ፡፡ ከልጃቸው የሚወለደውን ታዳጊ እያሱን ወራሴያቸው መሆኑን በኑዛዜ አሳወቁ፡፡ሚኒሊክ መኳንንቱ ወራሴውን እንዲታዘዙትና በምክርም እንዲያግዙት በአዋጅ አስነገሩ፡፡ ኑዛዜውን ያፈረሰ ጥቁር ውሻ ይውለድ ሲሉ በእርግማን…
Read 214 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ነቢይን የሚያውቅ ሁሉ ሳቁን ይጋራል”‹‹እምቢልታ ማስነፋት ነበር አመላችንነጋሪት ማስመታት ነበር አመላችንሰው መሆን አይቀርም ደረሰ ተራችን››ብለው ነበር አሉ፣ በአንድ ቀን አዳር፣ ከንግሥትነት ወደ ወይዘሮነት የተቀየሩት እመቤት፡፡ይህ አባባል ዛሬ ነበር ሊባል ለተገደድነው ለነቢይ ይሁን ለሕያዋን እንደሚሠራ በደንብ ማሰብ ይፈልጋል፡፡ ነቢይ መቶ ወዳጆች…
Read 843 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ከሁሉም በላይ ገጣሚ ነኝ”ኢ.ካአንጋፋው ገጣሚና ደራሲ፣ ተርጓሚና ጸሃፌ ተውኔት ነቢይ መኮንን የናዝሬት ልጅ ነው - ናዝሬት ተወልዶ ያደገ፡፡ ናዝሬትን ከልቡ ይወዳታል- ከእነ አቧራዋ፡፡ በልጅነቱ ፊደል ቆጥሮ ዳዊት ደግሞባታል፤ ዘመናዊ ትምህርት ቀስሞባታል፡፡ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን የተከታተለው በናዝሬት የአጼ ገላውዲዮስ ት/ቤት…
Read 200 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የኛ ተወካዮች? የወጣቶች ተወካይ፣የሴቶች ተወካይ፣ የብሔር ብሔረሰብ ተወካዮች፣ የከተማና የወረዳ ተወካዮች… ያልተወከለ“ቡድን” የለም ተብሏል። ተወካዮችየየቡድናቸውን “ሐሳብ” እና “አቋም” ያቀርባሉ። ለየቡድናቸው “መብት” ይከራከራሉ? የየቡድናቸውን ቅሬታና እሮሮ ያሰማሉ? • ከዚያም ሁላችንም የተሳተፍንበት፣ ወይም የተወከልንበትና የተስማማንበት ሐሳብ ይጸድቃል፤ አገር ይለወጣል፤ ሕገ መንግሥት…
Read 494 times
Published in
ነፃ አስተያየት