ነፃ አስተያየት
Thursday, 30 October 2025 11:22
አቶ የማነ ገ/መስቀል ኢትዮጵያ በወደብ ጉዳይ ስለያዘችው አቋም ምን አሉ?
Written by Administrator
የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ የማነ ገ/መስቀል፣ የኢትዮጵያው ገዥ ብልጽግና ፓርቲ በባሕር በር ጉዳይ ላይ የሚከተለው "አምታች የኾነ አካሄድ" በቀጠናው ጦርነት ሊቀሰቅስ ይችላል በማለት ከሰሞኑ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አስጠንቅቀዋል። የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና ሌሎች የአገሪቱ ከፍተኛ…
Read 627 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መንግስት በአዲሱ የደሞዝ ጭማሪ ምክንያት ለ160 ቢለየን ብር ተጨማሪ ወጭ እንደሚዳረግ ገልጿል። እስኪ የጭማሪውን ፋይዳ ለመረዳት ቁጥሮችን በአንጻራዊ ስሌት እናጢናቸው። ቋሚ ደሞዝተኛው ገንዘቡ ኪሱ ከመግባቱ በፊት በገቢ ግብር ምክንያት ዝቅተኛው ተከፋይ 15% ከፍተኛው ደግሞ 35% ይቆረጥበታል። ዝርዝሩ ውስጥ መግባት ስለሚያዳግት…
Read 3232 times
Published in
ነፃ አስተያየት
... ቀን እንደማስረዘም ፥ ሌት እንደማሳጠር ነገ ተገናኝቶ ዛሬ ፥ እንደመቃጠር እግረኛ ተራራ ፥ ቆሞ እንደመጠበቅ ሥጋ ለበስ መንፈስ ፥ ሊያዩ እንደመናፈቅ ምነው ያንቺ ጠረን ፥ ለ’ኔ ሰማይ ኾነ? ተስፋዬን ጠቅልሎ ፥ እንደ ጉም በነነ... -ዲበኩሉ ጌታ- ርዕሱ፣ ገጹና ይዘቱ...…
Read 939 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እስኪ ላፍታ የአካዳሚውን ዓለም እንደ ግዙፍና ባለብዙ ቀለም ካርታ አድርገን እናስበው። ታዲያ ይህ ካርታ ለግድግዳ ጌጥነት የተሰቀለ አይደለም— ይልቁንስ ኅሊናን ከስፍራ ወደ ስፍራ አንሸራሽሮ እንዲያመራምር ታስቦ እንጂ!እንዲያ ከሆነ ዕውቀትን የሚሹ ግለሰቦች የአገራት ድንበርና ኬላ ሳያግዳቸው በየትኛውም አህጉር በአይነ ኅሊናቸው ያላንዳች…
Read 1562 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 05 April 2025 10:14
የአሰብ ኢትዮጵያዊነትና ኢትዮጵያ በአሰብ የመገልገል መብቷ
Written by ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ (ከአሜሪካ፣ ካሊፎርኒያ)
አሰብ፣ “አሰብ” ከመባሉ በፊት የታሪክ መዛግብት እንደሚያስረዱን ስሙ ተርሴስ ነበር። ከ4000 ዓመታት በፊት ተርሴስ ብላ የሰየመችውም “ተርሴስ” የተባለች የጻድቁ የኢዮብ ልጅ ሚስት የሆነች ሴት ናት። ጻድቁ ኢዮብ በሰይጣን ተፈትኖ ፈተናውን አልፎ፣ እንደገና ልጆች ወልዶ ወንዶች ልጆቹ ሚስቶቻቸውን ይዘው ወደ አፋር…
Read 2896 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አንድ ጠማማ ጎረቤት አለኝ፡፡ ሰው አይደለም! ግዑዝ ሕንፃ ነው፡፡ በግትርና በእንቅስቃሴ አልባ ሕይወቱ ስለ ዘመናችን ብዙ የሚናገር ይመስላል! (ይቅርታ ይመስለኛል) አንድያ ልጇን ሞት እንደቀማት እና ወደ መቃብር ጉድጓዱ አዘቅዝቆ እርምን የሚያወጣ አይነት ነው፡፡ ሰግደድ ብሎ እንባው ጉንጮቹን ሳይነካ ሲንጠባጠብ ይታየኛል፡፡…
Read 1195 times
Published in
ነፃ አስተያየት
