ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
“ተረጋጉ፣ ምንም ለውጥ የለም፣ ወደፊትም አይኖርም”… ይላል አንዱ። “የምሥራች ልንገራችሁ፣ ለውጥ በላይ በላዩ መጣላችሁ!” ይላል ሌላኛው። ሳምንት ሳይሞላቸው፣ ቦታ ተቀያይረው፣ ኢላማቸውን ወደ ምሽግ ለውጠው ሲተጋተጉ ትሰማላችሁ።ጥፋት ነው። ወይም ከንቱ ስህተት። ግን አለምክንያት የሚመጣ ስህተት አይደለም።ሰው በተፈጥሮው፣ ነባርና ቋሚ ነገሮችን ይፈልጋል።…
Rate this item
(0 votes)
የአፍሪካ መሪዎች ብሩህ ተስፋ ዶናልድ ትራምፕ ከዋይት ሃውስ ከለቀቁ ከአራት ዓመት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ በመመረጥ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ይህን ታሪካዊ ድል ተከትሎም በርካታ የአፍሪካ መሪዎች ከትራምፕ ጋር በቅርበት ለመስራትና ከአሜሪካ ጋር ያላቸውን ትስስር የበለጠ ለማጠናከር ተስፋና ጉጉት እንዳላቸው…
Rate this item
(4 votes)
 ከዓመታት በፊት አዲስ አበባ አንድ የፌደራል መ/ቤት ውስጥ እሰራ ነበር፡፡ ከእለታት ባንዱ ቀን እንደተለመደው፣ ተኮላና ሳሙኤል ከተባሉ ባልደረቦቼ ጋር ምሳ በመ/ቤታችን ግቢ ውስጥ ባለ ካፌ ከበላን በኋላ ወጣ ብለን ቡና ለመጠጣት እያወራን፣ እየተቀላለድን አምባሳደር አካባቢ ወደሚገኝ ቤት እንጓዛለን፡፡ ከፒያሳ ወደ…
Rate this item
(1 Vote)
“የጀመርናቸውን የሪፎርም ስራዎችን አጠናቀን የኢትዮጵያን የማንሰራራት ዘመን የምንጀምርበት ዓመት ነው” ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረዋል። በዘንድሮ ዓመት 300 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ይመረታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የገለጹት ጠ/ሚኒስትሩ፤ በቀጣናው ከፍተኛ የስንዴ አምራች ኢትዮጵያ መሆኗን ጠቁመዋል፡፡ባለፈው ሐሙስ ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ለሕዝብ…
Rate this item
(1 Vote)
ጣፋጩን ፍሬ ለመቅመስና ለመግመጥ መመኘት፣ ክፋት የለውም። እንዲያውም ተገቢ ነው። ጠቃሚና አስደሳች ነገር ለማግኘት መመኘት፣ የጤናማ ሕይወት ገጽታ ነው። አለዚያማ ሕይወት ትርጉም ያጣል። ወይ ሌሎችን የማገልገል ዕዳ የተጫነብን ባሮች እንሆናለን። ወይ “ከንቱ ድካም ይወድልናል”… “ውጤት ለሌለው ልፋት ተፈጥረናል” እንደማለት ይሆናል።…
Rate this item
(0 votes)
የኻን ዩኑስ የዘካ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት፣ ዶ/ር ጀሚል አቡ ቢላል እንዳስተላለፉት እኔ ግዞትን ወደ ጊዜያዊ እናት አገር፣ ሕልሙንም ወደ ዳርቻ የለሽ ትግል መለወጥ የቻለ ስደተኛ ልጅ የሕያ (ሲንዋር) ነኝ። እኒህን ቃላት ስደረድር የሕይወቴን ቅፅበቶች በመላ እያስታወስኩ ነው። ያደግሁባቸውን ጠባብ ጎዳናዎች፣ ያሳለፍኩትን…
Page 2 of 161