ነፃ አስተያየት
“ተረጋጉ፣ ምንም ለውጥ የለም፣ ወደፊትም አይኖርም”… ይላል አንዱ። “የምሥራች ልንገራችሁ፣ ለውጥ በላይ በላዩ መጣላችሁ!” ይላል ሌላኛው። ሳምንት ሳይሞላቸው፣ ቦታ ተቀያይረው፣ ኢላማቸውን ወደ ምሽግ ለውጠው ሲተጋተጉ ትሰማላችሁ።ጥፋት ነው። ወይም ከንቱ ስህተት። ግን አለምክንያት የሚመጣ ስህተት አይደለም።ሰው በተፈጥሮው፣ ነባርና ቋሚ ነገሮችን ይፈልጋል።…
Read 743 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአፍሪካ መሪዎች ብሩህ ተስፋ ዶናልድ ትራምፕ ከዋይት ሃውስ ከለቀቁ ከአራት ዓመት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ በመመረጥ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ይህን ታሪካዊ ድል ተከትሎም በርካታ የአፍሪካ መሪዎች ከትራምፕ ጋር በቅርበት ለመስራትና ከአሜሪካ ጋር ያላቸውን ትስስር የበለጠ ለማጠናከር ተስፋና ጉጉት እንዳላቸው…
Read 898 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከዓመታት በፊት አዲስ አበባ አንድ የፌደራል መ/ቤት ውስጥ እሰራ ነበር፡፡ ከእለታት ባንዱ ቀን እንደተለመደው፣ ተኮላና ሳሙኤል ከተባሉ ባልደረቦቼ ጋር ምሳ በመ/ቤታችን ግቢ ውስጥ ባለ ካፌ ከበላን በኋላ ወጣ ብለን ቡና ለመጠጣት እያወራን፣ እየተቀላለድን አምባሳደር አካባቢ ወደሚገኝ ቤት እንጓዛለን፡፡ ከፒያሳ ወደ…
Read 739 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የጀመርናቸውን የሪፎርም ስራዎችን አጠናቀን የኢትዮጵያን የማንሰራራት ዘመን የምንጀምርበት ዓመት ነው” ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናግረዋል። በዘንድሮ ዓመት 300 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ይመረታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የገለጹት ጠ/ሚኒስትሩ፤ በቀጣናው ከፍተኛ የስንዴ አምራች ኢትዮጵያ መሆኗን ጠቁመዋል፡፡ባለፈው ሐሙስ ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም. ለሕዝብ…
Read 486 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጣፋጩን ፍሬ ለመቅመስና ለመግመጥ መመኘት፣ ክፋት የለውም። እንዲያውም ተገቢ ነው። ጠቃሚና አስደሳች ነገር ለማግኘት መመኘት፣ የጤናማ ሕይወት ገጽታ ነው። አለዚያማ ሕይወት ትርጉም ያጣል። ወይ ሌሎችን የማገልገል ዕዳ የተጫነብን ባሮች እንሆናለን። ወይ “ከንቱ ድካም ይወድልናል”… “ውጤት ለሌለው ልፋት ተፈጥረናል” እንደማለት ይሆናል።…
Read 677 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኻን ዩኑስ የዘካ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት፣ ዶ/ር ጀሚል አቡ ቢላል እንዳስተላለፉት እኔ ግዞትን ወደ ጊዜያዊ እናት አገር፣ ሕልሙንም ወደ ዳርቻ የለሽ ትግል መለወጥ የቻለ ስደተኛ ልጅ የሕያ (ሲንዋር) ነኝ። እኒህን ቃላት ስደረድር የሕይወቴን ቅፅበቶች በመላ እያስታወስኩ ነው። ያደግሁባቸውን ጠባብ ጎዳናዎች፣ ያሳለፍኩትን…
Read 612 times
Published in
ነፃ አስተያየት