ነፃ አስተያየት
አንድ ጠማማ ጎረቤት አለኝ፡፡ ሰው አይደለም! ግዑዝ ሕንፃ ነው፡፡ በግትርና በእንቅስቃሴ አልባ ሕይወቱ ስለ ዘመናችን ብዙ የሚናገር ይመስላል! (ይቅርታ ይመስለኛል) አንድያ ልጇን ሞት እንደቀማት እና ወደ መቃብር ጉድጓዱ አዘቅዝቆ እርምን የሚያወጣ አይነት ነው፡፡ ሰግደድ ብሎ እንባው ጉንጮቹን ሳይነካ ሲንጠባጠብ ይታየኛል፡፡…
Read 5211 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከምንጩ በፊት ጅረቱን ያያሉ - ሰዎች። ፀሓይ ስትወጣና ስትጠልቅ ሳይመለከቱ፣ ብርሃንን ከጨለማ ይለያሉ።መቼ እንደተገነባና ምን ያህል እንደተደከመበት ሳያውቁ፣ የተዋበ ግቢና ምቹ መኖሪያ ቤት ውስጥ ይወለዳሉ። ወይም እንደ ዓቅሚቲ የተቀለሰች ጎጆ ውስጥ። ከየት የመጣ ቤት ነው ብለው አይጨነቁም።ማን እንዳመረተው ሳይጠይቁ የተጋገረውን…
Read 2686 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የጾም ቀናትን ከድግስ በዓላት ጋር በጥሬው ስናነጻጽራቸው ርቀታቸው የሰማይና የምድር ያህል ነው፡ እንዲያውም ይቃረናሉ ብንል ይሻላል። እንደ ረሀብና ጥጋብ፣ ወይም እንደ ሐዘንና ደስታ።ነገር ግን እንደ ፈተናና እንደ ሽልማት ልንቆጥራቸውም እንችላለን። በዚህ መነጽር ካየናቸው፣ ጸበኛ አይደሉም። አዎ እንደ ጥረትና ውጤት፣ ጾምና…
Read 2008 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኑሮ በጥረት በግረት ነው። ፈተና አያጣውም። መጠኑና ድግግሞሽ ቢለያይም፣ ችግር የማይገጥመው ሰው የለም። ዛሬ ባይሆን ነገ፣ ዘንድሮ ባይሆን ለከርሞ ፈተና ይጠብቀዋል። ችግሮችን ተቋቁሞ፣ ፈተናዎችን አሸንፎ ካላለፈ፣ የዕድሜ ልክ ሕይወት ይበላሻል።ሸክም ቢበዛበትም፣ ትዕግሥቱ ቢሟጠጥም፣ ተንበርክኮ እጅ ላለመስጠት፣ ወድቆ ላለመቅረት ይጣጣራል። ምናልባት…
Read 1488 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ደሳለኝ የኔአካል - ጠበቃና የህግ አማካሪ የአድዋ ድል መልከ ብዙ ነው። ሁሉም ራሱን እያስመሰለ ይስለዋል። ራሱን እያስመሰለ ቢስለው ችግር አይደለም። ምክንያቱም የሁላችንም መልክ አድዋ ላይ አለ። ችግር የሚሆነው አድዋ እኔን ብቻ ይመስላል ካልን ነው። ለምሳሌ በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጥረናልና፣ ‘እግዚአብሔርን እመስላለሁ’…
Read 862 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ደሳለኝ የኔአካል - ጠበቃና የህግ አማካሪ የአድዋ ድል መልከ ብዙ ነው። ሁሉም ራሱን እያስመሰለ ይስለዋል። ራሱን እያስመሰለ ቢስለው ችግር አይደለም። ምክንያቱም የሁላችንም መልክ አድዋ ላይ አለ። ችግር የሚሆነው አድዋ እኔን ብቻ ይመስላል ካልን ነው። ለምሳሌ በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጥረናልና፣ ‘እግዚአብሔርን እመስላለሁ’…
Read 738 times
Published in
ነፃ አስተያየት
