ነፃ አስተያየት
Saturday, 28 May 2022 13:56
(ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የተቋሙን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ፡-)
Written by Administrator
“በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ በኾነው።” (ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የተቋሙን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ፡-) እስልምና ሃይማኖት በሀገራችን ከ14 ክፍለ ዘመናት በላይ ባስቆጠረው ታሪኩ በተለይም እስከ 1980ዎቹ መጀመሪያ አመታት ድረስ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ…
Read 1302 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሕዝብ፣ ያለ ዳኝነት፣ በምልክት ብቻ ሲፈርድ፣ ሕግ የማይገዛው ባለስልጣን ሲሆን፣ አያድርስባችሁ። ከመዓቱ ይሰውራችሁ። የሁለት ቀናት ተከታታይ ውሳኔዎችን እንመለከታለን። የጥንቱንና የዛሬውን የአውራ ጣት ምልክት ካነፃፀርን አይቀር፣ “ከንጉሥ ጣት ይልቅ፣ የፌስቡክ ጣት ይሻላል ወይ?” ብለን መጠየቅ እንችላለን።በአንድ ቀን ውስጥ፣ በሮም የፍልሚያ ትርዒት…
Read 5576 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በጠቅ-ጠቅ ፍጥነት ነው፤ መግዛትና መሸጥ። አየር ባየር ነው፤ መክፈልና ማግኘት፣ መላክና መቀበል (click, click, send & received) • በጣት ውልብታ ሆኗል፣ መገናኘትና መሰናበት። በምልክት ብቻ ነው ዳኝነት። “ጓደኞችን” እንደ ልብ ማብዛት፤ ከእልፍ ሰዎች ጋርም “መጣላት”። (like, unlike, thumbs up,…
Read 1545 times
Published in
ነፃ አስተያየት
#--ሌላው ግንዛቤ ሊቸረው የሚገባው ጉዳይ ፋኖ የሚለው ስያሜ ለአንድ ማህበረሰብ (ለአማራ) ብቻ የተሰጠ ስያሜ አለመሆኑ ነው፡፡ በውዴታ ወይም በገዛ ፈቃዱ ሀገሩንና ህዝቡን ከጥቃት ለማዳን የዘመተ አማራ፣ አፋር፣ ኦሮሞ፣ ሶማሌ፣ አገው፣ ቅማንት፣ ትግሬ፣ ሐረሪ፣ ሐመር፣ ሸክቾ፣ ማኤኒት፣ አኙዋክ፣ ጉሙዝ፣… ሁሉ “ፋኖ”…
Read 5082 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከሥርዓት አልበኝነት ጋር የተለማመደ ሰው፣ ምን ብሎ ይፎክራል? ላሜህን ጠይቁት። እንዲህ ይላል።“አንድ ሰው ቢያቆስለኝ፣ የሆነ ልጅ ቢጎዳኝ፣ ገደልኩትሰባት እጥፍ ነው የቃየን በቀልየላሜህ ደግሞ ሰባ ሰባት እጥፍ!ከጥንቱ ዘመን ይብሳል የጥፋታችን ክብደት። የጥንቱ ጥፋት፣ ከእውቀት እጦት ነው። ሕግ አይታወቅም ነበር። የዘመናችን ጥፋት…
Read 8296 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በዚህ ሳምንት ትኩረት ላደርግበት የመረጥኩት ርእሰ ጉዳይ “ፋኖ” ነው። በቅድሚያ “ፋኖ” የሚለውን ቃል እና ጽንሰ ሃሳብ ምንነት ለማየት እንሞክራለን። “ፋኖ ማን ነው?” የሚለውንም በወፍ በረር እንቃኛለን፡፡ በ“ፋኖ” ላይ የሚነሱትን አወዛጋቢ አስተያየቶች እናወሳለን፡፡ አንዳንዶች ፋኖን እንደ ጃንጃዊድ ሚሊሻ አሸባሪ እንደሆነ ሲናገሩ…
Read 1410 times
Published in
ነፃ አስተያየት