ነፃ አስተያየት
Monday, 14 April 2014 09:35
የሣምንቱ ችሎት ዘገባ በሽብር የተከሰሱት ሙስሊሞች የተከሣሽነት ቃል መሰማቱ ቀጥሏል
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከአወሊያ ት/ቤት ጉዳይ በተያያዘ መንግስት ጣልቃ ገብቷል በሚል በተፈጠረው ብጥብጥ ሳቢያ በሽብርተኝነት ተከስሰው እንዲከላከሉ ብይን የተላለፈባቸው ተጠርጣሪዎች የተከሳሽነት ቃላቸውን መስጠታቸውን ቀጥለዋል፡፡፡፡ ባለፈው ሰኞ በዋለው ችሎት፣ ሼህ መከተ ሙሄ እና ሣቢር ይርጉ የተከሳሽነት ቃላቸውን ለፍ/ቤቱ ሰጥተዋል፡፡ በጠዋቱ ችሎት የተከሳሽነት ቃላቸውን ከ2…
Read 4126 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 07 April 2014 15:16
ተደራራቢ ፈተናና ጫና የበዛበት የግሉ ፕሬስ - በጠባብ መንገድ ላይ
Written by አበባየሁ ገበያው እና አለማየሁ አንበሴ
“መንግስት መረጃን በሞኖፖል በያዘበት ወቅት፣ስለ ፕሬስ ነፃነት ማውራት አይቻልም” ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ “ጋዜጦች የሀብታም መሆናቸው ቀርቶ ድሃ ተኮር የሚሆኑበትን ስልት መንደፍ ያስፈልጋል” ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ “የጋዜጣ ኢንዱስትሪው አልተዳከመም፤አዳዲስ ጋዜጦች እና መፅሔቶች እየታተሙ ነው” አቶ አንተነህ አብርሃም ከ1980ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ የጋዜጣ…
Read 4682 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአሜሪካ መንግሥት “የአፍሪካ ስኬታማ ወጣት መሪ” በሚል የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት መርጦ ለመሸለም ጥሪ ማድረጉን የፓርቲው ልሳን ጋዜጣ ባለፈው ሳምንት ዘግቧል፡፡ በሌላ በኩል ከአሜሪካ ኤምባሲ በኩል የተገኙ መረጃዎች የሰማያዊ ፓርቲ መሪ የተመረጡት የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት በየዓመቱ ለሚያዘጋጀው የሊደርሺፕ…
Read 6877 times
Published in
ነፃ አስተያየት
4 የጥንቃቄ ምክሮች - ለመንግስትና ለኢህአዴግ አለማችን፣ ከዳር ዳር እየተናጠች ግራ ግብት ብሏታል። የነ ግብፅ እና ሶሪያ እልባት ሳያገኝ፤ ውዥንብር የበዛበት የዩክሬን ትርምስ ተጨመረበት። የዘመናችንን ቀውስ ፍንትው አድርጎ በሚያሳየው የዩክሬን ትርምስ ውስጥ፣ ዋናዎቹ ተዋናዮች አንጋፋ ፖለቲከኞችና ትልልቅ ፓርቲዎች አይደሉም። በሃይማኖትና…
Read 4501 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Read 4591 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በየቦታው የተቆፋፈረው የከተማዋ መንገድ ትራንስፖርት አሳጥቶ መከራችንን ቢያበላንም “ግድ የለም ሊነጋጋ ሲል ይጨልማል” ብለን በተስፋ ዘለልነው፡፡ ግን በደህናውም መንገድ ጭምር ታክሲ መጥፋቱን ምን እንበለው? ጉዳዩ መንግሥትን ሊያሳስበው አይገባም? ስንል እንጠይቃለን፡፡ሀገር ስንል ከተማ ገጠሩን ነውና ያንዱ ጉድለት የሌላውም ጉድለት፣ ያንዱ ሙላት…
Read 3511 times
Published in
ነፃ አስተያየት