ነፃ አስተያየት
ሺ ጊዜ የሰማናቸው ተመሳሳይ “ጥንታዊ ዜማዎችን” እና እልፍ ጊዜ ያየናቸው ተመሳሳይ “ልማዳዊ ውዝዋዜዎችን” በቴሌቪዥን እየተጋትን የት እንደምንደርስ እንጃ። ያንገሸግሻል - አዳዲስ ፈጠራዎችን መስማትና ማየት ለሚፈልግ ሰው። “ባህላዊ”፣ “አገራዊ”፣ “ብሄረሰባዊ” .... እያልን የተለያየ ስም ልንሰጣቸው እንችላለን። ግን፣ ስያሜ ስለተቀየረላቸው ብቻ፣ አዲስ…
Read 5286 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የጐበዝ አለቃ” እሽ ያለውን በፈቃዱ፣ እምቢ ያለውን በግድ የሚገዛ ወንዝ አፍራሽ ገዥ ነው። የጐበዝ አለቃ የመሰለውን ይፈርዳል እንጂ ሕግ የሚባል ነገር አይገባውም፤ ወይም ለሕግና ሥርዓት ደንታ የለውም፡፡ የጐበዝ አለቆች ብዙውን ጊዜ የሚከሰቱት የመንግሥት አቅም ሲላላ ወይም “መንግሥት የለም” ብለው ሲያምኑ…
Read 5139 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኔልሰን ማንዴላን ካደነቅን አይቀር፣ አርቆ አስተዋይነታቸውንና የሰከነ አስተሳሰባቸውን እንዲሁም ለራሳቸውና በአጠቃላይ ለሰው ልጅ ያላቸውን አክብሮት በመገንዘብ መሆን አለበት፡፡ አልያ አድናቆታችን ትርጉም የለሽ የወገኛ ትዕይንት ይሆናል፡፡ ከ25 ዓመት በፊት የነበረው የደቡብ አፍሪካ ሁኔታ፣ በቀለሙና በመጠኑ ይለያይ እንደሆነ እንጂ በመሠረታዊ ባህሪው በአብዛኞቹ…
Read 1891 times
Published in
ነፃ አስተያየት
30ሺ አይሞሉም የተባሉት ስደተኞች ከ150ሺ በላይ ሆነዋል መንግስት እንደሚለው በየአመቱ ከ2ሚ. በላይ የስራ እድል ቢፈጠር፣ ከውጭ ሰራተኛ እናስመጣ ነበር፡፡የአዲስ አበባ አስተዳደር ባለፈው ሳምንት ባሰራጨው ማስታወቂያ፣ በበርካታ አካባቢዎች ቅዳሜ፣ እሁድ እና ሰኞ የውሃ አገልግሎት እንደሚቋረጥ ገልፆ ነበር፡፡ አዲስ መስመር ለማገናኘው ሦስት…
Read 3661 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መንግስት ከሣውዲ የሚመለሱ ዜጐች ቁጥር አስቀድሞ ከተገመተው በላይ መሆኑን ገልጿል። ቀድሞ የተመላሾቹ ቁጥር 28 ሺህ እንደሚሆን ቢገመትም አሁን ወደ 80ሺህ እንደሚደርስ ተነግሯል፡፡ በስደተኞቹ ላይ እየደረሰ ያለውን እንግልት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም፤ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ከማውገዝ አልተቆጠቡም፡፡ ጉዳዩ በሰከነና…
Read 5192 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገሩን ከፍተኛ ሙቀት መቋቋም አቅቷቸው ይሰቃያሉ የመንገድ አጠቃቀም ባለማወቅ ለመኪና አደጋ ይዳረጋሉ ድብደባና የሰሩበትን ደሞዝ መከልከል የተለመደ ነው በቤት ሰራተኝነት ተቀጥረው ወደ ኩዌት የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን ሴቶች በሁለቱ መንግስታት መካከል የስራ ስምምነት በመኖሩ የሚገጥማቸው ፈተና ከሌሎች የአረብ አገራት በንፅፅር የተሻለ ነው…
Read 4914 times
Published in
ነፃ አስተያየት