ነፃ አስተያየት
የመድረክ ግንባር መስራች ፓርቲ የሆነው “አረና ትግራይ ለሉአላዊነትና ለዲሞክራሲ” በትግራይ ክልል ዋነኛው የገዢው ህውሓት ፓርቲ ተፎካካሪ ሆኖ በመጪው ሳምንት ምርጫ ይወዳደራል። አረና በአጠቃላይ ለምርጫው እያደረገ ስላለው እንቅስቃሴና ዝግጅት እንዲሁም ከምርጫው ምን ውጤት እንደሚጠብቅ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ የፓርቲውን ምክትል…
Read 2827 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአባላቶቻችን ላይ እስር፣ ድብደባና ወከባ ተጠናክሮ ቀጥሏል” በዘንድሮ ብሄራዊ ምርጫ ከሚፎካከሩት ፓርቲዎች መካከል የመድረክ ግንባር አባል Yሆነው የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ይገኝበታል፡፡ ኦፌኮ መድረክን ወክሎ በኦሮሚያ ክልል 155 ወረዳዎች ይወዳደራል፡፡ የግንባሩ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና በሚወዳደሩበት አምቦ አካባቢ ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ…
Read 4236 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ህዝቡ ካልመረጠን ውሣኔውን በፀጋ እንቀበላለን”በዘንድሮው ምርጫ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በሁሉም የሚዲያ አማራጮች በመጠቀምና በየቦታው ፖስተሮችን በመለጠፍ እንዲሁም የቡና ጠጡ ስነሥርዓቶችን በማዘጋጀት ሠፊ የቅስቀሳ ስራ እያከናወነ ሲሆን አባላቱንና ደጋፊዎቹን በምርጫ ስነምግባር ዙሪያ ተከታታይ ስልጠና መስጠቱንም ይገልጻል፡፡ በመላ አገሪቱ ከ500 በላይ እጩዎች…
Read 2566 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ቆም ብሎ ማሰቡ ለራስም ለሀገርም ይጠቅማል!) “ህዝቡ በኑሮ ውድነት እየተሰቃየ ነው፤ በሀገሪቱ ውስጥ ስራ አጥነት ተንሰራፍቶአል፤ መብራት፣ ውሃና ኔትወርክ የለም፤ የከተማዋ ነዋሪዎች በትራንስፖርት ችግር እየተንገላቱ ነው፤ በሀገሪቱ የመልካም አስተዳደር ችግር አለ፤ የግሉ ፕሬስ በነጻነት መንቀሳቀስ ባለመቻሉ ለመጥፋት ተቃርቦአል፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎች…
Read 2441 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 25 April 2015 10:28
ኢትዮጵያም ስለ ልጆቿ አለቀሰች!
Written by በዲ/ን ተረፈ ወርቁ nikodimos.wise7@gmail.com
የለቅሶና የዋይታ ድምፅ በደቡብ አፍሪካ፣ በየመን፣ በሊቢያ… ‹‹. . . ዓይኔ በእንባ ደከመ፣ አንጀቴም ታወከ። ስለ ወገኔ ሴት ልጅ ቅጥቃጤ አንጀቴ በምድር ላይ ተዘረገፈ፡፡ አቤቱ የሆነብንን አስብ፣ ተመልከት ስድባችንንም እይ . . .፡፡›› (ሰቆ. ፪፣፲፩ ፤ ፭፣፩)ይህን ቃል የተናገረው በመጽሐፍ…
Read 4146 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ሙስሊም ባልሆኑ ንፁሃን ሰዎች ላይ ግድያ የፈፀመ ሰው የጀነትን እጣን አያሸትም” በሁለቱ ታላላቅ እምነቶች ውስጥ (ክርስትና እና እስልምናን ማለቴ ነው) ለሰው ዘር በሙሉ የተላለፈ አንድ መለኮታዊ መልዕክት አለ፡፡ ይህ መልዕክት በሁለት ቅዱሳን መፃህፍት ውስጥ ቢገኝም መልዕክቱ ግን ተመሳሳይ ነው፡፡ የሰው…
Read 4094 times
Published in
ነፃ አስተያየት