ነፃ አስተያየት
አራት ሺህ ገደማ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች እርዳታ አግኝተዋል ሙሉ አህመድ ትባላለች፡፡ የ15 ዓመት ታዳጊ ናት፡፡ የት እንደተወለደች አታውቅም፡፡ ራሷን ያገኘችው አዲስ አበባ ውስጥ ነው፡፡ ከዚያም እንደ እናት ልጅ የምታያት ዘመዷ ቤት ውስጥ ነበር የምትኖረው፡፡ “ዘመዴ የምትሄድበት ሁሉ ይዛኝ ትሄድ ነበር፤…
Read 1627 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የፌዴራልና ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤቶች በሕፃናት ፍትህ አስተዳደር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ እናት፣ በበታች ፍ/ቤት አባትነትን ለማረጋገጥ በቂ ማስረጃ ባለማቅረቧ ፋይሉ ቢዘጋም በዚያው አልቀረም፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ዘረ - መል ምርመራ እንዲደረግ ለሕፃናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ላከ፡፡ ማዕከሉ ምርመራውን ከማስደረጉ በፊት ተከራካሪ…
Read 3601 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በ30 ዓመት ጊዜ ውስጥ በሁለት የተለያዩ መንግሥታት የተቋቋሙ ሁለት የንግድ ማዕከላት ናቸው፡፡ ሁለቱም የተመሰረቱት በተመሳሳይ ምክንያት ነው፡፡ በደርግ ዘመን “ጣና ገበያ” ከመቋቋሙ በፊት በየቀበሌው የሕብረት ሱቆች ተከፍተው ነበር፡፡ የደርግ መንግሥት ስልጣን ላይ በወጣ ማግስት፣ በአነስተኛ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ካፒታላቸው…
Read 1944 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ፓርቲ በፍፁም ሊሳሳት አይችልም፤ እኔና አንተ እንጂ!”አርተር ኮስትለርክፍል ሶስትውድ አንባቢያን ባለፉት ሁለት ሳምንታት መጣጥፌ እየተማማርና እየተዝናናን ዛሬ ላይ ደረስን፡፡ ለዛሬ እስኪ ይሄን ጀባ ልበላችሁ፡፡ መልካም ንባብ፡፡ እናላችሁ በዚሁ የመረጃ ማሰባሰብ ወቅት ታዲያ በየመንደሩ መዞርና ሱፐርቫይዝ ማድረግ ግድ ነውና ከባልደረባዬ ጋር…
Read 3891 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የህዝብ ተሳትፎ እና አደረጃጀት ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽ/ቤት የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ደስታ ተስፋው፤ 23ኛው የግንቦት 20 በዓልን ጨምሮ በወቅታዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ…
Read 4323 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በመቀሌና በባህርዳር ከተሞች ውስጥ ለሰማዕታት መታሰቢያ ተብለው ከቆሙት ሀውልቶች ስር ያሉትን ሙዚየሞች መጐብኘት የቻለ ሰው፣ የህወሓትም ሆነ የብአዴን (ኢህዴን) ታጋዮች፣ ገና በለጋ የወጣትነት እድሜያቸው ነፍጥ አንስተው፣ ፋኖ ተሰማራን እየዘመሩ፣ ለትጥቅ ትግል በረሀ እንዲወርዱ የተገደዱት፣ በወቅቱ በሀገሪቱ ውስጥ ተንሰራፍቶ በነበረው የዜጐች…
Read 3300 times
Published in
ነፃ አስተያየት