ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ክፍል አንድ መግቢያ የአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሴት ተማሪዎች ሒጃብ አድርገው እንዳይገቡና እናዳይማሩ በመከልከሉ ምክንያት ከታህሳስ 9 እስከ ጥር 13 ቀን 2017 ልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ብቻ ሳይሆን በፕሬስና በኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች የተቃውሞ እንቅስቃሴ ሲደረግ ቆየቷል፡፡ በዚህ እንቅስቃሴ የታወቁ…
Rate this item
(2 votes)
ዛሬ ታላቅነት ማማ ላይ የተፈናጠጠችው እመቤት አሜሪካ የቅኝ ግዛት ቀንበሯን አሽቀንጥራ ጥላ፤ዴሞክራሲያዊና የበለጸገች ሀገር ያደረጓት መሥራች አባቶች እንቅልፍ የጠገቡ፣ዋዘኞች አልነበሩም። ይልቅስ አብዛኛዎቹ፣ መጻሕፍት ሙጢኝ ብለው ውለው የሚያድሩ፣ከንባብ ጠረጴዛቸው የማይርቁ ነበሩ።እውነት ለመናገር ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ዩኒቨርስቲ ገብተው የተመረቁ አልነበሩም። ዩኒቨርስቲዎቻቸው…
Sunday, 02 February 2025 00:00

የትራምፕ ነገር…

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ሕዝብ የሚወድ ለባሕሪው የሚመች ሥርዐት ሲያወጡለት ነው”ዐምስት ኾነን ባንድ ባጃጅ ታጭቀን በተቦዳደሰው መንገድ እየተጓዝን ነው፡፡ በሹፌሩ በቀኝ በኩል ያለው ሰው አንድ ጎርፍ የማይነጥፍበት ስፍራ ወዲያውም ለደኅንነት አስጊ ነው በሚባለው ስፍራ ላይ ስንደርስ፤ “አምና እኮ እዚህ ስፍራ ላይ ሌባ የለም እንጂ…
Rate this item
(1 Vote)
የዚህችን ጽሑፍ ይዘት ብሎም ቅኝት የገራልኝ እና መረጃ ያበረከተልኝ ወዳጄ (የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ቅርብ ጓደኛዬ) ኃይሉ ሃብቱ በቅርብ ጊዜ በእንግሊዝኛ ቋንቋ በዛምራ ፕሬስ በኩል በ2024 እ.ኤ.አ ያሳተመው “AKSUM: A glimpse into an African civilization” የሚል ርዕስ ያለው መጽሐፍ ነው፡፡ ይህ መጽሐፍ…
Rate this item
(1 Vote)
የመጀመሪያው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሞ ለንባብ የበቃው ታህሳስ 29 ቀን 1992 ዓ.ም ነበር - የዛሬ 25 ዓመት በዕለተ ቅዳሜ፡፡ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ያለ አንድ ቅዳሜ በስተቀር ጋዜጣው ያልታተመበት ጊዜ የለም፡፡ ያም ቢሆን የተከሰተው በ97 ምርጫ ማግስት በተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ሳቢያ…
Rate this item
(2 votes)
“ከአመጿ ጀርባ” የተሰኘው መጽሐፍ ደራሲ ኤደን ሐብታሙ፣ በአንድ ወቅት ለእረፍት ግሪክ ሄዳ መመለሷን ሰምቼ አጀብ ማለቴን አስታውሳለሁ። ከልብ አድንቄአለሁ፤ ተገርሜአለሁም። (ልብ አድርጉልኝ፤ በመጻሕፍት ሽያጭ ባህር ማዶ ሄዳ ተዝናናች አላልኩም) ምክንያቱም ኢትዮጵያዊ ደራሲ ሞልቶለት፣ የመጻሕፍት ሽያጩ አበልጽጎት ለእረፍት ባህር ማዶ የተሻገረ…
Page 1 of 279