ህብረተሰብ
Wednesday, 05 February 2025 19:54
የአክሱም ተማሪዎች የሒጃብ ጥያቄ የፖለቲካ ህመሙ ምልክት ወይስ እራሱ ህመሙ ነው?
Written by ከተሾመ ብርሃኑ ከማል
ክፍል አንድ መግቢያ የአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሴት ተማሪዎች ሒጃብ አድርገው እንዳይገቡና እናዳይማሩ በመከልከሉ ምክንያት ከታህሳስ 9 እስከ ጥር 13 ቀን 2017 ልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ብቻ ሳይሆን በፕሬስና በኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች የተቃውሞ እንቅስቃሴ ሲደረግ ቆየቷል፡፡ በዚህ እንቅስቃሴ የታወቁ…
Read 173 times
Published in
ህብረተሰብ
ዛሬ ታላቅነት ማማ ላይ የተፈናጠጠችው እመቤት አሜሪካ የቅኝ ግዛት ቀንበሯን አሽቀንጥራ ጥላ፤ዴሞክራሲያዊና የበለጸገች ሀገር ያደረጓት መሥራች አባቶች እንቅልፍ የጠገቡ፣ዋዘኞች አልነበሩም። ይልቅስ አብዛኛዎቹ፣ መጻሕፍት ሙጢኝ ብለው ውለው የሚያድሩ፣ከንባብ ጠረጴዛቸው የማይርቁ ነበሩ።እውነት ለመናገር ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ዩኒቨርስቲ ገብተው የተመረቁ አልነበሩም። ዩኒቨርስቲዎቻቸው…
Read 502 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሕዝብ የሚወድ ለባሕሪው የሚመች ሥርዐት ሲያወጡለት ነው”ዐምስት ኾነን ባንድ ባጃጅ ታጭቀን በተቦዳደሰው መንገድ እየተጓዝን ነው፡፡ በሹፌሩ በቀኝ በኩል ያለው ሰው አንድ ጎርፍ የማይነጥፍበት ስፍራ ወዲያውም ለደኅንነት አስጊ ነው በሚባለው ስፍራ ላይ ስንደርስ፤ “አምና እኮ እዚህ ስፍራ ላይ ሌባ የለም እንጂ…
Read 192 times
Published in
ህብረተሰብ
የዚህችን ጽሑፍ ይዘት ብሎም ቅኝት የገራልኝ እና መረጃ ያበረከተልኝ ወዳጄ (የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ቅርብ ጓደኛዬ) ኃይሉ ሃብቱ በቅርብ ጊዜ በእንግሊዝኛ ቋንቋ በዛምራ ፕሬስ በኩል በ2024 እ.ኤ.አ ያሳተመው “AKSUM: A glimpse into an African civilization” የሚል ርዕስ ያለው መጽሐፍ ነው፡፡ ይህ መጽሐፍ…
Read 378 times
Published in
ህብረተሰብ
የመጀመሪያው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሞ ለንባብ የበቃው ታህሳስ 29 ቀን 1992 ዓ.ም ነበር - የዛሬ 25 ዓመት በዕለተ ቅዳሜ፡፡ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ያለ አንድ ቅዳሜ በስተቀር ጋዜጣው ያልታተመበት ጊዜ የለም፡፡ ያም ቢሆን የተከሰተው በ97 ምርጫ ማግስት በተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ሳቢያ…
Read 201 times
Published in
ህብረተሰብ
“ከአመጿ ጀርባ” የተሰኘው መጽሐፍ ደራሲ ኤደን ሐብታሙ፣ በአንድ ወቅት ለእረፍት ግሪክ ሄዳ መመለሷን ሰምቼ አጀብ ማለቴን አስታውሳለሁ። ከልብ አድንቄአለሁ፤ ተገርሜአለሁም። (ልብ አድርጉልኝ፤ በመጻሕፍት ሽያጭ ባህር ማዶ ሄዳ ተዝናናች አላልኩም) ምክንያቱም ኢትዮጵያዊ ደራሲ ሞልቶለት፣ የመጻሕፍት ሽያጩ አበልጽጎት ለእረፍት ባህር ማዶ የተሻገረ…
Read 495 times
Published in
ህብረተሰብ