ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
 ጥናቶች እንደሚጠቁሙት፤ በመላው አለም እድሜያቸው ከ2-17 ዓመት ያሉ አንድ ቢሊዮን ልጆች የተለያዩ ጥቃቶች ይደርስባቸዋል፡፡ የጥቃቶቹ መገለጫዎች ደግሞ አካላዊ፣ ፆታዊና ስነልቦናዊ ናቸው፡፡ማንኛውም ሰው፣ በማንኛውም ስፍራ በልጆች ላይ ጥቃት ሊፈጽም ይችላል፡፡ ጥቃቱ በቤተሰብ፣ በቅርብ ዘመድ፣ በባል፣ በወንድም፣ በመምህራን፣ በቢሮ ሃላፊዎች፣በመሪዎችና በባለስልጣናት፣ በሃይማኖት…
Rate this item
(1 Vote)
1 ከርሞ (ዕድሜን ኖሮ) ማለፍየሰው ልጅ ዕድሜ ደረጃዎች አሉት ብሎ ማወጅ አዲስ ግኝት አይደለም፡፡ ዕድሜ በዓለም የኑሮ ቆይታ ውስጥ ሆነው የሚሸመግሉበት/የሚያረጁበት ወይንም የሚያልፉበት ዓመታት ቀመር ነው ብለን ብንወስደውስ? አያስኬድም? በዓለም ላይ የምናየው ሁሉ (ሰው፣ እንስሳት፣ ዛፍ፣ ደንጊያ፣ መሬት፣ ቤት፣ …)…
Rate this item
(2 votes)
 “የዓለም ሰላም የእያንዳንዱ ሰው ውስጣዊ - ሰላም ድምር ውጤት ነው፡፡“ ሙሉእመቤት ጌታቸው በአንድ ወቅት አንድ ንጉሥ በሃገሩ ያሉትን ሠዓሊዎች ሰብስቦ ሰላምን የሚገልጽ ሥዕል እንዲሥሉለት አዘዘ፡፡ ሠዓሊው በሙሉ ተሰብስቦ የየራሱን ሥራ አቀረበ፡፡ የቀረቡት ሥእሎች ብዙ ስለነበሩ፣ ንጉሱ ትንሽ ቢቸገርም ጊዜ ወስዶ…
Rate this item
(0 votes)
ጊዜ የተሳነው ምንድር ነው? ጊዜ አዛዥ፣ ናዛዥ ነው፤ እዚሁ ገንትሮኝ ይዞረኛል፤ ‹‹አንከብክበኼኝ ዙር›› አይባል ነገር ከባድ ነው፤ እናልሽ ዘለግ ብሏል - ልቤ ከቃተተሽ… …ሠርክ ትታለሚያለሽ፤ አንቺ እዚያ ማዶ ነሽ፤ ለልቤ ቅርብ፤ ለአካሌ ግን ሩቅ፤ ባትኖሪም እንድትኖሪ ድንጋጌ አለና ነው የሚከተለው…
Rate this item
(0 votes)
ታገል ሰይፉ ከታዋቂ ወጣት ገጣሚያን አንዱ ሲሆን የማውቀው በሚዲያ ነው። ብዙዎች ሲያደንቁትም እሰማለሁ። ለሥራው የሚሰጠውን ትኩረትና ጥልቀት ለማመላከት ይመስላል፣ አንዳንዶች “ምጥ የሚጠናበት ፀሃፊ” የሚሉት። ደራሲ ተስፋዬ ገብረአብ፣ በየትኛው መጽሐፉ እንደሆነ ቃል በቃል አላስታውስ እንጂ “በእኛ አገር ሆኖ በቂ አድናቆት አላገኘም…
Saturday, 17 August 2024 00:00

በለስ ታሪክን አያርገኝ

Written by
Rate this item
(3 votes)
 (ከፍል 2) ነ.መ….ተንጦ ቅቤ እንዳልወጣውእርጎም እንደማይሆን ወተትወርቁን እንዳጣ ሰም ቅላጭውል እንደሌለው መቀነትግርማ ሞገሴን አክስለው፣ዳግም ጭረው እንዳይሞቁኝመጎናፀፊያዬን ገፍፈው፣እርቃኔን እንዳይጋልቡኝ፣መልዐክ - ታሪክ ይጋርደኝበለስ ታሪክን አያርገኝ፡፡እንዴ በእፍረት አንዴም በልክአንዴ በእክል አንዴ በእልክበጋን ሾመው እንዳኖሩት፣የ3 ሺህ ዘመን ታሪክአንዴ ጦርነት ስታከክአንዴ በገዢ ስላከክአንዴ በጣፊ ስታወክአንዴ…
Page 1 of 270