ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
 ከላይ የቀረበው፤ ባለፈው ረቡዕ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም፣ በብሔራዊ ቴአትር ለምስጋናና አክብሮት በተዘጋጀ መድረክ፤ በመርሐ ግብሩ ማጠቃለያ ላይ የተላለፈ መልዕክት ነው፡፡ በዕለቱ ደራሲና ሐያሲ አስፋው ዳምጤ የተወለዱበት 90ኛ ዓመት የልደት በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች የተከበረ ሲሆን፤ መርሃ ግብሩን ቤተሰቦቻቸው (በተለይ…
Rate this item
(0 votes)
 ኦስካር ኦድ ማኪንታየር፤ ለበርካታ ዓመታት “ኒውዮርክ በየዕለቱ” በተሰኘው ዓምዱ ነበር የሚታወቀው፡፡ አራት መቶ ዘጠና ስምንት ጋዜጣዎች በዚህ ዓምድ ሥር የሚወጡትን ጽሁፎች ያትሙ ነበር። ወደ 20 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብም በየዕለቱ ያነበው ነበር ይባላል፡፡ ማኪንታየር በኒውዮርክ ህይወት ላይ በመፃፍ ዝናው የናኘና የተከበረ…
Rate this item
(0 votes)
 በጎርጎሮሳዊያኑ የዘመን ቀመር፣ በወርሃ ጃንዋሪ 31፣ በዕለተ ቅዳሜ፣ 1953 እንዲህ ሆነ…….የ20ኛው ክፍለ ዘመን ጎርፍ - “The 1953 North Sea flood” ይሉት የክርሥትና ሥም ያለው ታላቅ ጎርፍ፣ ታላቋን ብሪታኒያ ወላ ስኮትላንድን ድባቅ መትታቸው፤ ለነገሩ ኔዘርላንዳዊያን እና ቤልጄሞችም የአደጋው ሰለባ ነበሩ፤ የማዕበል…
Rate this item
(1 Vote)
ይኼ ወዳጅ ፥ የግዳጅ? ይኼ ነገር ፥ ቁምነገር ?ጌቶች እና እመቤቶች እንደምናችሁ? አንድ’ዜ ይህቺን ቅብዝብዚቴን [Mobile Phone] አንስቼ አያ አያልቅበት ኢንተርኔትን <<እስኪ ቆንጆ፥ ቆንጆ ዘጋቢ ፊልሞች አምጣማ ንሳ!>> ብዬዋለሁ፣ አምጥቶ ዝርግፍ። <<ምረጥ ከዚህ!>> አለኝ። ከዘረገፋቸው መካከል አንድ አምስቱን ወደ ቅብዝብዚቴ…
Rate this item
(4 votes)
አቶ ዓለማየሁ ፋንታ፣ ረጅም፣ ራሰ በራ፣ ትሑት ናቸው፡፡ በመላው ኢትዮጵያ፣ አፍሪካ፣ አውሮፓ፣ እስያና አሜሪካ አገራት ተዘዋውረው የኢትዮጵያን የባህል ጨዋታ በማሲንቆ፣ በክራርና በበገና በሰፊው አስተዋውቀዋል፡፡ ‹‹ፍራንክፈርት ሩድ ሻው›› የተባለው የጀርመን ጋዜጣ ነሐሴ 30 ቀን 1985 ዓ.ም ባወጣው እትሙ፤ ‹‹ከሴኔጋል፣ ከጋምቢያ ወይም…
Rate this item
(2 votes)
መጻሕፍት በዘመናት ሁሉ የሰውን ልጅ ህይወት ለመለወጥ ከፍተኛ ድርሻ ይኖራቸዋል፡፡ ቤንጃሚን ፍራንክሊን፣ አብርሃም ሊንከን፣ አይዛክ ኒውተንና ሄለን ኬለርን ብቻ እንኳን ብንወስድና በህይወታቸው መፅሐፍ ያስከተለውን ለውጥት ብንመረምር ብዙ እንረዳለን፡፡ ቤንጂሚን ፍራንክሊን በ17 ዓመቱ በፈላዴልፌያ ዋና ዋና መንገዶች የሚንከላወስ ቤሳቤስቲን የሌለው ምስኪን…
Page 1 of 282