ህብረተሰብ
ከላይ የቀረበው፤ ባለፈው ረቡዕ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም፣ በብሔራዊ ቴአትር ለምስጋናና አክብሮት በተዘጋጀ መድረክ፤ በመርሐ ግብሩ ማጠቃለያ ላይ የተላለፈ መልዕክት ነው፡፡ በዕለቱ ደራሲና ሐያሲ አስፋው ዳምጤ የተወለዱበት 90ኛ ዓመት የልደት በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች የተከበረ ሲሆን፤ መርሃ ግብሩን ቤተሰቦቻቸው (በተለይ…
Read 129 times
Published in
ህብረተሰብ
ኦስካር ኦድ ማኪንታየር፤ ለበርካታ ዓመታት “ኒውዮርክ በየዕለቱ” በተሰኘው ዓምዱ ነበር የሚታወቀው፡፡ አራት መቶ ዘጠና ስምንት ጋዜጣዎች በዚህ ዓምድ ሥር የሚወጡትን ጽሁፎች ያትሙ ነበር። ወደ 20 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብም በየዕለቱ ያነበው ነበር ይባላል፡፡ ማኪንታየር በኒውዮርክ ህይወት ላይ በመፃፍ ዝናው የናኘና የተከበረ…
Read 82 times
Published in
ህብረተሰብ
በጎርጎሮሳዊያኑ የዘመን ቀመር፣ በወርሃ ጃንዋሪ 31፣ በዕለተ ቅዳሜ፣ 1953 እንዲህ ሆነ…….የ20ኛው ክፍለ ዘመን ጎርፍ - “The 1953 North Sea flood” ይሉት የክርሥትና ሥም ያለው ታላቅ ጎርፍ፣ ታላቋን ብሪታኒያ ወላ ስኮትላንድን ድባቅ መትታቸው፤ ለነገሩ ኔዘርላንዳዊያን እና ቤልጄሞችም የአደጋው ሰለባ ነበሩ፤ የማዕበል…
Read 95 times
Published in
ህብረተሰብ
ይኼ ወዳጅ ፥ የግዳጅ? ይኼ ነገር ፥ ቁምነገር ?ጌቶች እና እመቤቶች እንደምናችሁ? አንድ’ዜ ይህቺን ቅብዝብዚቴን [Mobile Phone] አንስቼ አያ አያልቅበት ኢንተርኔትን <<እስኪ ቆንጆ፥ ቆንጆ ዘጋቢ ፊልሞች አምጣማ ንሳ!>> ብዬዋለሁ፣ አምጥቶ ዝርግፍ። <<ምረጥ ከዚህ!>> አለኝ። ከዘረገፋቸው መካከል አንድ አምስቱን ወደ ቅብዝብዚቴ…
Read 122 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 15 March 2025 21:16
ከዕለታት አንድ ቀን አያ ጅቦ አራት ልጆቹን ማለትም መዝሩጥን፣ ማንሾለላን፣ ድብልብልንና ጣፈጦን ይዞ በሌሊት መንገድ ይሄዳሉ፡፡ እየተጓዙ ሳለ ድንገት ከቤቷ የወጣች አህያ ያገኛሉ፡፡ ይሄኔ አባት ጅብ፤ “ልጆቼ ሆይ! እንግዲህ እኔ በጣም አርጅቻለሁና፣ ይቺን አህያ እኔ ነኝ የምበላት! እናንተ ራቅ ራቅ ብላችሁ ትጠብቁኛላችሁ” አለ፡፡ ይኔ መዝሩጥ፤ “አባዬ ኧረ አንድ ብልት እንኳን አጋራን?” ይለዋ
Written by በተሾመ ብርሃኑ ከማል
አቶ ዓለማየሁ ፋንታ፣ ረጅም፣ ራሰ በራ፣ ትሑት ናቸው፡፡ በመላው ኢትዮጵያ፣ አፍሪካ፣ አውሮፓ፣ እስያና አሜሪካ አገራት ተዘዋውረው የኢትዮጵያን የባህል ጨዋታ በማሲንቆ፣ በክራርና በበገና በሰፊው አስተዋውቀዋል፡፡ ‹‹ፍራንክፈርት ሩድ ሻው›› የተባለው የጀርመን ጋዜጣ ነሐሴ 30 ቀን 1985 ዓ.ም ባወጣው እትሙ፤ ‹‹ከሴኔጋል፣ ከጋምቢያ ወይም…
Read 703 times
Published in
ህብረተሰብ
መጻሕፍት በዘመናት ሁሉ የሰውን ልጅ ህይወት ለመለወጥ ከፍተኛ ድርሻ ይኖራቸዋል፡፡ ቤንጃሚን ፍራንክሊን፣ አብርሃም ሊንከን፣ አይዛክ ኒውተንና ሄለን ኬለርን ብቻ እንኳን ብንወስድና በህይወታቸው መፅሐፍ ያስከተለውን ለውጥት ብንመረምር ብዙ እንረዳለን፡፡ ቤንጂሚን ፍራንክሊን በ17 ዓመቱ በፈላዴልፌያ ዋና ዋና መንገዶች የሚንከላወስ ቤሳቤስቲን የሌለው ምስኪን…
Read 494 times
Published in
ህብረተሰብ