ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
እትዬ የጉም እንደ ወትሮአቸው የሚሸጡትን ጎመን ላስቲክ ላይ ዘርግተው፣ በግራቸው በቆሎ የሚጠብሱበትን ማንደጃ አስተካክለው፣ የሰፈራችን መግቢያ ቅያስ ላይ ተቀምጠዋል፤ ከጎመናቸው በላይ ጨዋታቸውና ፍልስፍናቸው ይማርከኛል፡፡ በእርግጥ እኩሌታው የሰፈሩ ሰው በአእምሮ ጤንነታቸው ላይ ጥያቄ አለው። የሰፈሩ አድባር የመኾናቸውን ሐቅ ግን ማንም የሚክደው…
Rate this item
(1 Vote)
• ፕሮዱዩሰር የዘፋኙን ሥራ ያቀላል፤ ጫና ይቀንሳል • የትም ቢሆን ለእኔ ተብሎ የሚደረግ ሸብረብ የለም • አብዛኞቹ ሥራዎች እኔን ለምለምን ይመስላሉ ባለፈው ሳምንት ዕትማችን ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ ከድምፃዊት ለምለም ሃይለሚካኤል ጋር ያደረገችው ጣፋጭ ወግ የመጀመሪያ ክፍል ለአንባቢያን የደረሰ ሲሆን፤ ቀጣዩ…
Rate this item
(0 votes)
(ክፍል ስድስት)ስድሳዎቹ የግንቦትና የሰኔ ወር ቀናት በርካታ የዲፕሎማሲ ውጊያ የተከናወነባቸው ኾነው አልፈዋል። የአፍሪካ ሲ.ዲ.ሲ. ፅንሰ ሀሳብ በኢትዮጵያ መንግሥት ሙሉ ተቀባይነትን አግኝቶ፣ ለተግባራዊነቱ በጤና ሚኒስቴርም ኾነ በውጭ ጉዳይ በኩል ኹለተኛውን ፍልሚያ ለመጋፈጥ የውጊያ መሥመራቸውን ማስተካከል ጀምረዋል። በጤና ሚኒስቴር በኩል፣ ሚኒስትሩ ከኹለቱ…
Rate this item
(0 votes)
 እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገራት ብሔራዊ ምክክር ማድረግ በርካታ ፋይዳዎችን ያስገኛል፡-1. የግጭት አፈታት፡- አገራዊ ውይይቶች ወይም ምክክሮች የረዥም ጊዜ ቅሬታዎችንና ግጭቶችን ለመፍታት መድረክ ይፈጥራሉ፤ በተለያዩ ቡድኖች መካከል እርቅን ለማውረድ ያስችላሉ፡፡ 2. ሁሉን አካታች አስተዳደር፡- አገራዊ ምክክሮች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማሳተፍ፣ ሁሉን…
Rate this item
(2 votes)
ከኤልያስ ጋር ስትሰሪ ራስሽንም ጭምር ሰርተሽ ነው የምትወጪውሙሉ አልበም መስራት አንድ ልጅ አርግዞ እንደመገላገል ነው፡፡ ድካም ውጣ ውረድ፣ ጭንቀት፣ የሆርሞን መቀያየር አለው ይባላል፡፡ እውነት ነው?ትክክል ነው፡፡ የተባለው ነገር ሁሉ አለውና ተገላግያለሁ ማለት ይቻላል፡፡አልበሙ በወጣ በአራተኛው ወይም በአምስተኛው ቀን ላይ ነው…
Rate this item
(0 votes)
“አፍሪካ የራሷ ተቋም ስለሌላት የራሳችንን ወይም የጎረቤታችንን ችግር የምንሰማው ከውጭ ነው” (ክፍል አምስት)የጤና ሚኒስትሩን በግንባር ለማግኘትና ለመተዋወቅ በማለም፣ ቀኗን በጉጉት ነበር የጠበቅኋት። አይደርስ የለምና ያቺ ቀን ደረሰች። ስለ ኢትዮጵያ የጤና ጉዳይ ለመስማት የጓጓው ተመራማሪና ጠቢብ በሙሉ አዳራሹን ከአፍ እስከ ገደቡ…
Page 3 of 268