ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
ጅንን……..ቁልል እስከ ጥጉ…..እስከ ወዲያኛው፤ ወንድነትን ከኩራት ቀላቅሎ፣ በወር ሰላሳውንም ቀን ክብር…ክብርብር!! ቁንን ለይቅርታ፤ ኩፍስ ራስን ለማየት…… የኛ ልጅ በርታ በርታ እንዳትረታ!ግንባርህን ቋጠር…… ጥርስህን ደበቅ….. አካልህን ከዚህ…… ልብህን ከዚያ…… እጅህን ለማንተራስ ዘርጋ….. ዕቅድህን ከውስጠትህ እጠፍ! የኛ ልጅ በርታ በርታ እንዳትረታ!ድር……ቅ ዐሳብ፤…
Rate this item
(0 votes)
 “---የድሕነት ቅነሳ ሰነዱና በሱም ላይ በየደረጃው የተደረጉ ውይይቶች ምን ውጤት አስገኙ? ዛሬና የዛሬ 24 ዓመትየነበረው ድሕነት አንድ ዓይነት ነውን? ብላችሁ መጠየቅ መብታችሁ ነው፡፡ ግዴታችሁም ይመስለኛል፡፡ መልሱ ያለው ግን እናንተ ዘንድ እንጂ ከእኔ ዘንድ አይደለም፡፡ ለእኔ ስታትስቲክሰ ቁጥር ነው፡፡--” መንደርደሪያበቀዝቃዛው ጦርነት…
Rate this item
(0 votes)
ቦብ ማርሌይና ጃማይካውያኑ በስማቸው መጨረሻ ላይ ያሉትን የእንግሊዝኛ ፊደሎች “ሪ” ማለት ሲገባቸው “ራይ” ብለው በማንበብ ንጉሥ ኃይለሥላሴ፣ ከንግሥና በፊት ይጠሩበት የነበረውን “ራስ ተፈሪ መኮንን” የሚለውን ሥማቸውን፣ “ራስ ተፈ ራይ” እያሉ ነው የሚጠሯቸው፡፡ በራስ ተፈሪያውያን እምነት ተከታዮች ዘንድ እንደ ፈጣሪ ወይም…
Rate this item
(1 Vote)
ውሃ ስትጠየቅ ወተት፤ ኩርማን ስትለመን ድፎ የምትሰጠው ሕዝብ ሆይ፤ እንደምን ከርመሃል? ልግስናህ የተለፈፈልህ እጀ ሰፊ ሆይ እንደምን ይዞሃል? እስቲ ዛሬ ደግሞ እንደ ቤተልሔም ማለትም- እንደ እንጀራ ቤት ስለምንቆጥረው ኢ-መንግስታዊ የተራድኦ ድርጅቶች እናውጋ!የኖርኩበትና የማውቀው ሕዝብ አንተ ስለኾንክ ብበረታብኽ አይክፋኽ. . .…
Rate this item
(0 votes)
1. እንደ መግቢያባለፈው ሳምንት የድህነትንና ብልጽግናን ታሪካዊ ዳራ አንስቼ ዳር ዳሩን ሳጫውታችሁ፣ ዓለም [የዓለም ባንክ፣ አይኤም ኤፍና ዕዳ የተጫናቸው ድሀ አገሮች (Higly Indepted Poor Countries (HIPIC)] እና ኢትዮጵያ ድህነትን ለመቀነስ ስለ አከናወኗቸው ተግባራት፣ በተለይ በኢትዮጵያ ተካሂዶ የነበረውን የድህነት ቅነሳ ስትራጂ…
Rate this item
(1 Vote)
 “የአዘዞ ጎመን አልበላም እርም ነው፣ዝናብ ሳይሆን ያበቀለው ደም ነው፡፡መላኩ ተፈራ የእግዜር ታናሽ ወንድም፣የዛሬን ማርልኝ ሁለተኛ አልወልድም፡”ከላይ የሰፈረው ሰቆቃ አዘል ግጥም በ1970ዎቹ የመጀመሪያ አመታት፣ ብዙ የጎንደር እናቶች ያወረዱት እንጉርጉሮ ነው። በወቅቱ የጎንደር ክፍለ ሀገር ዋና አስተዳዳሪ በሻለቃ መላኩ ተፈራ ይመር፣ ይደረግ…
Page 4 of 270