ህብረተሰብ
ይኼ የሆነው ባለ አንባሻ ቅርጽዋ - የዚያድ ባሬ ሶማሌ ልትወርረን ስትቃጣ ነበር፤ ቤታችን ቡና እየተቀቀለ ስለነበር ‹የትም እንዳትሄድ› ስለተባልኩ ታዛ ላይ ቁሜ ውጭ-ውጭውን አያለሁ። ካፊያ ቢጤ ይስተዋላል። እግዚሔር በሰው ልጆች ክንድ ላይ የተደረተውን ንቅሳት ተጠይፎ በግማሽ ክብ ቅርጽ ባለ ሰባት…
Read 1560 times
Published in
ህብረተሰብ
ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ምድር፣በኢትዮጵያውያንጳጳሳት የተሾሙ ሁለተኛው ፓትርያርክየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስቀድሞ በቅዱስ ሐርቤ (፩ሺ፩፻፲፯-፩ሺ፩፻፶፯ ዓ.ም.) በኋላ በዐፄ ዮሐንስ ራብዓዊ (፩ሺ፰፻፷፫-፩ሺ፰፻፹፫ ዓ.ም.) ከሊቃውንቷ መካከል መርጣ ጳጳስ ለመሾም ለእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ደጋግማ ያቀረበችው ጥያቄ፣ በ፳ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አጋማሽ ላይ…
Read 1605 times
Published in
ህብረተሰብ
እውነቱ ምን መሰላችሁ? ከምትገምቱት በላይ አዕምሮ፣ ችሎታና አስተዋይነት ተችሯችኋል - በቀሪው ዕድሜያችሁ ልትጠቀሙበት ከምትችሉት በእጅጉ የላቀ፡፡ እናንተ ከምታስቡት በላይ በእጅጉ ብልህ ናችሁ፡፡ የማታሸንፉት መከራ፣ የማታልፉት መሰናክል፣ የማትሻገሩት እንቅፋት የለም፡፡ የማትፈቱትም ችግር እንዲሁ፡፡ አዕምሮአችሁን ተጠቅማችሁ የማታሳኩት አንዳችም ግብ የለም፡፡አዕምሮአችን ከጡንቻችን ጋር…
Read 1047 times
Published in
ህብረተሰብ
(ዕዝራ እንዳይረሳ - በሰባት ዓመቱ)አብደላ ዕዝራ ከ1980ዎቹ መጀመሪያ አንሥቶ እስካረፈበት ግንቦት 2008 ዓ.ም. ድረስ፣ በተለያዩ የሥነ ጽሑፍ መድረኮች (በአብዛኛው መጽሔቶች እና ጋዜጦች) ላይ በሚያቀርባቸው ሂሳዊ ንባቦቹ የምናውቀው እና ሃያሲ የሚልን “ማዕረግ” ባልተጻፈ ስምምነት ከሰጠናቸው አንድ ኹለት ሰዎች መሐል የምናገኘው ሃያሲ…
Read 941 times
Published in
ህብረተሰብ
በህይወት ዘመኑ ከ1ሺ በላይ የፈጠራ ፓተንት ባለቤት ለመሆን እንደቻለ የሚነገርለት ቶማስ ኤዲሰን፣ በልጅነቱ “ትምህርት የማይገባው ደደብ ነው“ ተብሎ ነበር - በሁሉም መምህራኑ፡፡ የሚማርበት ት/ቤት አጥቶም ቤቱ ለመቀመጥ ተገድዶ ነበር፡፡ በኋላስ?በኋላማ ትምህርት የማይገባቸው “ደደቦቹ“፣ ራሳቸው መምህራኑ እንደነበሩ አረጋግጧል፡፡ የሸክላ ሙዚቃ ማጫወቻና…
Read 1577 times
Published in
ህብረተሰብ
[አሁን የአዳም ልጆችን ወግ ሲቀበል የምታዩት ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ስላሴ፣ በአገራችን ሥርዓት በመልካም አያያዝ ያደገ፣ ከኢትዮጵያ ከፍ ካሉት ሊቃውንት የሚቆጠር ነው፡፡ ብልሃቱንና ትጋቱንም ለመልካም ስራ የሚያገለግሉ መሳሪያዎች ስላደረጋቸው በመንግስታችን ስራ ለመመረጥና ወደ ታላቁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ለመድረስ በቃ፡፡ በየጊዜውም…
Read 1421 times
Published in
ህብረተሰብ