ህብረተሰብ
Read 584 times
Published in
ህብረተሰብ
“ቧልትን ከፈገግታ፣ሣቅን ከፌዝ ጋራ፣ ባ’ንድ ላይ ቀይጠን፣አቅልመን በጥብጠን፣በሐዘን ባሕር ላይ፣ ብናንቆረቁርም፣ባሕሩ ሰፊ ነው፣ መልኩን አይቀይርም፡፡”ስንኝ በመሠረቱ ስሜት ቀስቃሽ፣ ኩነት አንጋሽ ነው፡፡ ስንኝ ለዘፈን፣ ለፉክራ፣ ለእንጉርጉሮ፣ ለልቅሶ፣ ለልመና፣ ለፍቅር መግለጫ፣ ለሽሙጥ እንዲሁም ለሌሎች ስሜት ነክ ሁኔታዎች ማስተናገጃ እየሆነ ያገለግላል፡፡ በዚህች መጣጥፍ…
Read 972 times
Published in
ህብረተሰብ
“አስቀያሚዋ ውብ ደራሲ”ከእንቅልፌ የቀሰቀሰኝን አይ መሬት ያለ ሰው የሚል ዜማ ስሰማ ነቢይ መኮንንን (ነፍስ ይማር!) በሰፊው፣ በጨረፍታ ደግሞ በዚህ ወር (November 22፣ 1819) ወደዚች ምድር የመጣችውን እንግሊዛዊት የልቦለድ ደራሲ አስታወሰኝ፡፡ ስለዚች እንስት የብዕር ሰው የነካኝን ትውስታ በጨረፍታ ላካፍላችሁ ወደድኩ፡፡ (በጨረፍታ…
Read 577 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለታሪካችን በድሉ ይባላል፡፡ በድሉ ገጠመኙን እንዲህ ይነግረናል፡፡[ከዕለታት ባንዱ ቀን ብዬ አጋጣሚዬን አልጀመርም፡፡ ምክንያቱም በተደጋጋሚ የሚገጥመኝ እክል ነውና፡፡ ATM ስለተባለው አገልግሎት ሰርክ እንደተማረርኩ ነው፡፡ cardless የተሰኘው ብርቅዬ አገልግሎትማ ለአብዛኛዎቹ የግል ባንኮች ቅንጦት ስለኾነ አላነሣውም፡፡ የኤቲኤም (ATM) አገልግሎት በተለይ ያለንን የመሠረተ ልማት…
Read 637 times
Published in
ህብረተሰብ
በአንዲት ትንሽ የገጠር ከተማ ውስጥ በሸቀጣ ሸቀጥ ንግድ ላይ ተሰማርቶ የሚኖር አንድ ሰው ነበር፡፡ በአካባቢው ብዙ ነጋዴዎች ስላልነበሩ ለአያሌ ዓመታት በታዋቂነት ሠርቷል፡፡ ቀስ በቀስ ከተማዋ እያደገችና ነጋዴዎች እየተበራከቱ ሲመጡ ሕዝቡ የተለያዩ አማራጮችን መጠቀም ጀመረ፡፡ አንጋፋው ነጋዴም ከጊዜ ወደ ጊዜ ገበያው…
Read 869 times
Published in
ህብረተሰብ
“የአገጭ ሽበት” ማታ ወደ አልጋው ሲያመራ “አንጋረ ፈላስፋ” መፅሐፍ ላይ አንድ መልዕክት እንቅልፍ ነስቶት የረባ እንቅልፍ አልተኛም፡፡ እንደወትሮው ተኛ ተኛ የሚል ድባቴ አልተሰማዉም፡፡ ጠዋት 3፡43 ላይ “ተነስ” ተብሎ የተቀሰቀሰ ያህል ከአልጋው ላይ እመር ብሎ ተነሳ፡፡ ያን መፅሃፍ እንደገና አነሳው፡፡ አንስቶ…
Read 731 times
Published in
ህብረተሰብ