ህብረተሰብ
“ልጅህ በጎ ናት?”ኮማንድ ፖስቱ በተነሣ ማግስት፡፡ ቀትር ላይ፡፡ ከመንገዱ ማዶ በዜብራው ትይዩ የልጁን መምጣት በጉጉት የሚጠብቅ አባት መኪናው ውስጥ በጸጥታ ተቀምጧል፡፡ ጸጥታው ግን አልዘለቀም፡፡ ወዲያው ‘ጓ’ የሚል ድምጽ ከማዶ ተሰማ፡፡ ከተቀመጠበት እመር ብሎ ከመኪናው ወጥቶ ድምፁን ወደሰማበት ተጣደፈ፡፡ ሰዎች ገለል…
Read 914 times
Published in
ህብረተሰብ
በአንዲት ደማቅ ከተማ ውስጥ የተለያየ እምነት፤ባህል ቋንቋና ልምድ ያላቸውና ከተለያየ አካባቢ የተሰባሰቡ የማህበረሰብ አባላት በአንድነት ተስማምተው፣ ተከባብረው፣ተረዳድተውና ተሳስበው ይኖሩ ነበር፡፡ የተለያዩ በዓላትን በጋራ የሚያከብሩ፤ወጎችን ልምዶችንና አስተሳሰቦችን በመከባበር የሚለማመዱ ፤ደስታቸውንም ሆነ ችግሮቻቸውን በአንድነት የሚወጡም ነበሩ፡፡ ከዓመታት በኋላ በተፈጠሩ ጥቃቅን አለመግባባቶች የተነሳ…
Read 632 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹ጠብታ ውሃ መርከብ ታሰጥማለች››፣ ‹‹የኪሎ ሜትሮች መዳረሻ በአንድ እርምጃ ይጀመራል››፣ ‹‹ቁጭ ብለው የሰቀሉት ለማውረድ ይቸግራል›› እና መሰል አባባሎች፤ በየዕለት ሕይወታችን የሚገጥሙን አስደሳችም ሆኑ አስደንጋጭ ተግባሮች፤ የትናንሽ ጅማሬዎች ድምር ውጤት ስለመሆናቸው ያመለክታሉ፡፡ ሉላዊነትን እውን ካደረገው የቴክኖሎጂው በፍጥነት መቀያየር ጋር በተያያዘ፤ በአንድ…
Read 499 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹ጠብታ ውሃ መርከብ ታሰጥማለች››፣ ‹‹የኪሎ ሜትሮች መዳረሻ በአንድ እርምጃ ይጀመራል››፣ ‹‹ቁጭ ብለው የሰቀሉት ለማውረድ ይቸግራል›› እና መሰል አባባሎች፤ በየዕለት ሕይወታችን የሚገጥሙን አስደሳችም ሆኑ አስደንጋጭ ተግባሮች፤ የትናንሽ ጅማሬዎች ድምር ውጤት ስለመሆናቸው ያመለክታሉ፡፡ ሉላዊነትን እውን ካደረገው የቴክኖሎጂው በፍጥነት መቀያየር ጋር በተያያዘ፤ በአንድ…
Read 412 times
Published in
ህብረተሰብ
ከ10 ዓመት በፊት አዲስ አበባና ግንባታዎቿን በተመለከተ፤ በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ በተዘጋጀ አንድ መድረክ ላይ፤ በተለይ በመዲናይቱ እየተገነቡ ባሉ የጋራ መጠቀሚያ (ኮንደሚኒየም) ሕንፃዎች ላይ የሚታየው የጥራት ጉድለት አሳሳቢ ስለመሆኑ ውይይት ሲደረግ፤ የስጋቱ ምነሻ ምን እንደሆነ ሙያዊ ትንታኔና የግል ልምዳቸውን ያካፈሉ ሰዎች…
Read 1088 times
Published in
ህብረተሰብ
ቀልደኛው ደራሲ እኔ በመጽሐፉ ውስጥ 1,980ኛው ገጽ ላይ የምገኝ (ታሪኬ የሚጀምር) ገፀ ባህርይ ነኝ፡፡የመጽሐፉ ደራሲ መጽሐፉን ሲገልጥ፣ ገጽ 2,003 ገጽ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ራስ ሆቴል በረንዳ ላይ ቁጭ ብዬ ወጪ ወራጁን እያየሁ፣ ማኪያቶ ስጠጣ ደራሲው አገኘኝ፡፡“ተነስ አንሂድ” አለኝ፡፡“ወደ የት?”…
Read 681 times
Published in
ህብረተሰብ