ህብረተሰብ
Saturday, 04 February 2012 12:04
“በአብዮት የሚመራ ዲሞክራሲ፣ አብዮታዊ እርምጃ ከመውሰድ አይመለስም” እያሉ ማማት ምን ይሠራል?
Written by ናርዶስ ጂ
ባለፈው ሳምንት፣ ከአቶ በረከት “የሁለት ምርጫዎች ወግ” መጽሐፍ ምረቃ ጀርባ “ሌላ ወግ መሰለቃችንን አውግቻችሁ ነበር፡፡ በተለይ፣ አቶ በረከት ለወዳጆቻቸው ምስጋና ሲያቀርቡ፣ የሸራተኑ ላሊበላ አዳራሽ በጭብጨባ መናጡን ተናግሬ ነው በቀጠሮ የተለያየነው፡፡ እንደተባለው በኛ ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ (ወቅታዊ ሁኔታም ማለት ይቻላል) ኢትዮጵያዊያን…
Read 2626 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 04 February 2012 12:01
የእስራኤሉ አምባሳደር ስለ ኢትዮጵያ ይናገራሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ኦዴድ ቤን - ሃየም በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ሆነው የመጡት በራሳቸው ፍላጐት ነው፡፡ አምባሳደሩ በሦስት ዓመታት ቆይታቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ የኢንቨስትመንት ችግሮች ስለ አንዱ የታዘቡትን ተናግረዋል፡፡የሦስት ልጆች አባት የሆኑት አምባሳደር አንደኛዋ ልጃቸው አንዲት ኢትዮጵያዊት ህፃን በጉዲፈቻ ማሳደግ ስለመፈለጓ እንዲሁም ስለ ቤተእስራኤላውያን…
Read 3798 times
Published in
ህብረተሰብ
የተከበራችሁ አንባብያን:- England, my England, What have I done for you? What is there I would not do, England my own? (Anonymous.) “ወይ አዲስ አበባ፣ ወይ አራዳ ሆይ! አገርም እንደ ሰው ይናፍቃል ወይ?” (መንግስቱ ለማ) አንድ በመጀመርያ ኢንግላንድ ብቻ ነበረች፡፡…
Read 3586 times
Published in
ህብረተሰብ
“ማየት ማመን ነው” የሚለው አባባል በየማስታወቂያው እየገባ ረከሰ፡፡ ሳስበው፤ ለካ ግልባጩም ኃይለኛ ዕውነታን ያዘለ ነው - በተለይ እንደኔ ላሊበላን ላየና -የዕምነት ምጡቅነትና ጥልቀት ለታየው! ገጣሚ ሰለሞን ዴሬሣ፤ “ይሄ ላሊበላ የሚባል ንጉሥ፤ እዚህኛው ተራራ ላይ ቆሞ፣”ያኛውን ተራራ ፈልፍዬ ቤተክርስቲያን አደርገዋለሁ” ብሎ…
Read 3426 times
Published in
ህብረተሰብ
ታሪክ ፀሃፊው ተክለፃድቅ መኩሪያ ስለ ንጉስ ፋሲል ቤተመንግስት አገነባብ ሲገልፁ አፄ ፋሲል ቤተ እስራኤሎችንና ሕንዶችን እንዳስተባበሩ ያወሳሉ፡፡ ፀሃፊው “የኢትዮጵያ አንድነት ከአፄ ልብነድንግል እስከ አፄ ቴዎድሮስ” በተሰኘ የታሪክ መፅሃፋቸው እንዳሰፈሩት፤ “ግንበኞች ሰብስበው (ፖርቱጊዞች አሉበት የሚሉ አሉ)፤ በጐንደር ከተማ እስከዛሬ የፋሲል ግንብ…
Read 5423 times
Published in
ህብረተሰብ
(ክፍል ሁለት) የጉዞ ማስታወሻ *** “አባይ ቁልቁለቱን እንባዬ እያነቀኝ፣ አባይ አቀበቱን ላብ እያጠመቀኝ፣ መቅረትስ አልቀርም እስከዚያው ጨነቀኝ…” (የአገሬ ዘፋኝ) ***
Read 3369 times
Published in
ህብረተሰብ