ህብረተሰብ
በወሊሶ ከተማ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ እስከ 11ኛ ክፍል በቆዩበት ዘመን ለትራንስፖርት የሚጠቀሙበት ቢስክሌት ነበራቸው፡፡ ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ ቢስክሌት በማከራየት ሲሰሩ ከ30 ዓመት በላይ አስቆጥረዋል፡፡ “የሥራዬ ልዩ ገጠመኝ ቢስኪሌት በተደጋጋሚ መሰረቄና ያንን ለማስመለስ ያደረግሁት ትግል ነው” የሚሉት አቶ መቻል ቦሪ፤…
Read 18341 times
Published in
ህብረተሰብ
“ልጆች እኔ የሳይኮሎጂ መምህር ነኝ:: እያንዳንዳችሁ በአሁኗ ሰአት ምን እያሰባችሁ እንደሆነ፣ ምን አድርጋችሁ እንደነበር ፣ ከፈለጋችሁም ቁርሳችሁን ምን በልታችሁ እንደመጣችሁ ልነግራችሁ እችላለሁ:: ማነው የሌላ ሰው ስም የጻፈው? ...ጆሮህን ጠምዝዤ ሳላወጣህ ራስህ እኔ ነኝ ብለህ ውጣ!!!” ልቤ ድው ድው ማለት ጀመረ::…
Read 35734 times
Published in
ህብረተሰብ
“ማጆሪስ”ን እንዳነበብኩት“ይህ ትውልድ በራሱ ላይ ነው ያመጸው……” የሚለውን የአንድ ዶክተር ንግግር ሳነብ ወዳለፈው ዘመን ትውልድ ማንነትና ምንነት መመልከት እፈልጋለሁ፡፡ ጠጅና ጮማ የቀፈት መሙያ መሆኑ ታምኖበት የምቾትና የባለጸግነት መለያ በሆነበት በዚያ ዘመን ጥቂቶች ፊደል መቁጠር ጀምረው ነበር፡፡ ፊደል ከቆጠሩት ጥቂቱ ነፍስ…
Read 3254 times
Published in
ህብረተሰብ
ምስራቅ በለሳ/ሰሜን ጐንደር/መቼም ሰው ለስራ ጉዳይ ብሎ የማይገባበት ቦታ የለምና፤ እኔም ለዚሁ እንጀራዬ ብዬ ወደ ሰሜን ጐንደር ካቀናሁ ሶስተኛ ሳምንቴን ያስቆጠርኩ ሲሆን የምስራቅ በለሳ ወረዳ ዋና ከተማ በሆነችው ጉሃላ የስራዬ መደምደሚያ ወረዳ ስትሆን ወረዳዋ ከምእራብ በለሳ ተገንጥላ ራሷን የቻለች ወረዳ…
Read 7285 times
Published in
ህብረተሰብ
ጠዋት ሁለት ሰአት ከመሆኑ በፊት ሚኪሊላንድ ጐዳና እየተባለ በሚጠራው ከውሃ ልማት ቁልቁል ወደ ቺቺኒያ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ አብዛኞቹ ልጅ እግር የሆኑና አዳዲስ ፖስፖርት በእጆቻቸው የያዙ ወጣት ሴቶች አልፎ አልፎ የሚያገኙትን ሰው “አዲሱ ጋምካ” በየት ነው?” በማለት እየጠየቁ ይጓዛሉ፡፡ ወደ መካከለኛው…
Read 4912 times
Published in
ህብረተሰብ
መቃብረ ነገሥት ወሰማዕታትየአርሊንግተን ብሔራዊ መካነ መቃብር በዩናይትድ ስቴስት፣ የዌስት ሚኒስቴር አቤይ መካነ መቃብር በብሪታንያ፣ የታላላቆቻቸው ዘላለማዊ ማረፊያ እንደሆነ ሁሉ በኢትዮጵያም የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የንጉሣዊ ቤተሠቦች፣ የአርበኞች እንዲሁም፣ የሐይማኖት እና የወታደራዊ ባለሥልጣናት ዘላቂ የእረፍት ሥፍራ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡…
Read 6613 times
Published in
ህብረተሰብ