ህብረተሰብ
በኤርትራ ያለው መንግሥት አስከፊነቱና ጨቋኝነቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ለመምጣቱ ምስክሮቹ ዜጐቹ ናቸው፡፡ በአገሪቱ የሰፈነውን የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ ድህነትና ጉስቁልና ለማምለጥ ድንበር ተሻግረው ኢትዮጵያ የሚገቡ የኤርትራ ስደተኞች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በወር አንድ ሺ የሚደርሱ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ…
Read 14164 times
Published in
ህብረተሰብ
ለመሆኑ ኃይሌ ራሱስ ልጆቹን የአማርኛ ቴአትርና ፊልም የት ይሆን የሚያሳያቸው? “እንዴ አባዬ መሽቷል እኮ?” ስለው “ወንድ አይደለህ?” ያንጠለጠልከው ምናምን ነው? ሂድ ብያለሁ ከበላህም ይብላህ!” አለኝ፡፡ እያለቀስኩ ነው የሄድኩት፡፡ በተለይ ወንዙን ስሻገር እግርና እጄ እየተንቀጠቀጠ በስቃይ ነበር ሞቼ የደረስኩት፡፡ በኋላ ሰውዬው…
Read 2927 times
Published in
ህብረተሰብ
“የሐረር መፋቂያ ጥርስ ያነጣል አሉ ደብዳቤ ላኪልኝ ለሚመጣው ሁሉ” የዚህ ስንኝ የመጀመሪያውና ሁለተኛው መስመር ምን አገናኛቸው ብዬ መገረሜ ባይቀርም፤ የሐረር መፋቂያ ጥርስ ማንጣቱ የማይካድ ይመስለኛል፡፡ ያፈቀራት የሐረር ሴት በየጊዜው ደብዳቤ ብትልክለትና ቢያነብ አለመሰልቸቱ የትኩስ ፍቅረኛ ወግ መሆኑ ባያጠያይቅም፤ የሚመጣው የሐረር…
Read 2652 times
Published in
ህብረተሰብ
እኔ የምለው…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ስለ ሙቀት መለዋወጥ ሳነሳ የሆነ ነገር ትዝ አለኝማ፡፡ እንትናዬዎች…ኽረ ይሄ ቅጥነት ማብዛት ነገራችሁን ተዉን! በእኛ በቀጫጭኖቹ ሀበሾች ሰውነት ሆን ተብሎ የመጣ ቅጥነት ተጨምሮ…(ብቻ…ላልታሰበ ትርጉም የሚያች ነገር አታናግሩና! ቂ…ቂ…ቂ…. ለነገሩ እኮ ዘንድሮ ልክ “ውበት እንደ ተመልካቹ ነው…” እንዴት…
Read 3012 times
Published in
ህብረተሰብ
ጂል ክርስቲና እና ቨርጂኒያ አሊስ በተባሉ እንግሊዛውያን የተዘጋጀው መፅሃፍ “Where is Dady?” የተሰኘ ሲሆን በቅርቡ ወደ አማርኛ ተመልሶ ለአንባቢያን ቀርቧል - ንጋቱ ኃይሉ በተባሉ ተርጓሚ፡፡ መፅሃፉ በእንግሊዛውያን የፈረሱ የትዳር ታሪኮች ላይ ተመስርቶ የተሰናዳ ሲሆን በመረጃና በጥናት የዳበረ ነው፡፡ “አባባ የት…
Read 3444 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! በዛ ሰሞን መሃል ፒያሳ ሁለቱ ሰዎች በሆነ ነገር አልተግባቡም መሰለኝ፡፡ እናላችሁ… አንደኛው ራቅ ካለ በኋላ ምን ይላል መሰላችሁ… “ስማ እኔ እኮ የጨስኩ አራዳ ነኝ!” ቅሽምና! እውነተኛው ‘ጄኒዩን’ አራዳ “እኔ አራዳ ነኝ…” አይልም፡፡ችግሩ ምን መሰላችሁ… ዘንድሮ ማዕረግ የሚሰጠው በራስ…
Read 2750 times
Published in
ህብረተሰብ