Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 03 September 2011 12:21

የኖኅ ኅልውና በጊልጋሜሽ ይፈተሽ?

Written by
Rate this item
(1 Vote)
መቅድመ ነገርየአምስት ሺ ዘመን ታሪክ ለኢትዮጵያ የቆጠራላት ጋዜጠኛ ፍሥሐ ያዜ ያቀረበውን መጽሐፍ ለመተቸት ዓለማየሁ ገላጋይ በአዲስ አድማስ ያቀረበውን ጽሑፍ ደግሜ ደጋግሜ አነበብሁት፡፡ ይህን ያህል ማንበቤ በርካታ የሚነቀሱ ነጥቦች በውስጡ ስለተመለከትሁ እነሱን በዓይነት በዓይነታቸው አውጥቼ በያንዳንዱ ረገድ መባል የሚገባቸውን ለመሰንዘር ስል…
Rate this item
(1 Vote)
በጃፓን ውሻን ከግቢ ውጪ መልቀቅ ያስጠይቃል - በውሻ ተነክሼ 12 ሺ ብር ለህክምና ተጠይቄአለሁ - በአዲስ አበባ ..የውሻ በሽታ.. እየጨመረ ነው - ፓስተር ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያ እንደመጣሁ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ውሾች ላይ ድንጋይ ሲወረውሩባቸው ስመለከት እደነግጥ ነበር፡፡ የሚገርመው ደግሞ ውሾቹ አለመቆጣታቸው…
Rate this item
(4 votes)
ማጥለያ፣ ማንጠሪያ፣ ማንፈሻ፣ ማበጠሪያ፣ ማንጠርጠሪያ፣ ማንገዋለያ... የታሪክ ሙያተኞቻችን መሣሪያዎች ናቸው፡፡ ታሪክን ከተረትና ከአፈታሪክ የሚያጠሩበት አይደለም፡፡ እንዲያማ ቢሆን ደግ ነበር፡፡ ታሪካችን እንደጓጓላ፣ እንደትቢያ፣ እንደእብቅ፣ እንደ እንክርዳድና አሸክት አድርጐ የሚቆጥረው የራሱን የአንድ ወገን ገታዎችን ነው፡፡ ምሳሌ እንመስል፡፡ስለ አምስቱ አመት የጠላት ጊዜ ታሪክ…
Rate this item
(3 votes)
FASUTአሀዱ ርዕስ Chemistry የሚባለው ሳይንስ Alchemy ከተባለ የጥንት ..ሳይንስ ብጤ.. ከሆነ የእውቀት ዘርፍ የተገኘ ነው፡፡Doctor Faust በዘመናቸው የአልኬሚስቶች ቁንጮ ነበሩ፡፡ ቤታቸው ሁለት ክፍል ብቻ ነው፡፡ ላቦራቶሪያቸው ውስጥ በሥራ ተጠምደው ይውላሉ፣ መኝታ ቤታቸው ውስጥ ያድራሉ፡፡በቀን አንድ ጊዜ ብቻ ከቤት ይወጣሉ፡፡ ወደ…
Rate this item
(8 votes)
በእናት ሞት ሰበብነት የተነሰውና ..የህይወት ትርጉም.. የተሰኘው የዋለልኝ እምሩ መጽሐፍ ..ያልተመረመረ ህይወት ዋጋ የለውም.. (unexamined life is not worth living) የሚለውን የጥንቱን ፈላስፋ ሶቅራጥስ አባባል መነሻው አድርጐ ያልፈተሸው የህይወት መስክ የለም፡፡ ይህን ለማሳካት ደግሞ ሃይማኖትን፣ ፍልስፍናንና ሳይንስን በጥልቀት መዳሰሱ ግድ…
Rate this item
(0 votes)
..ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከኤደን ይወጣ ነበር፡፡ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር፡፡...የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል.. (ኦሪት ዘፍጥረት ምእ.2 ቁ፡ 11-13) የተከበራችሁ አንባብያን :-የዛሬ ጽሑፋችን መዝናኛ ከመሆኑ ባሻገር፣ ፀሐፊውም አብዛኛው አንባቢም ሀገር ወዳድ ብቻ ሳንሆን…