ህብረተሰብ
Saturday, 23 February 2013 11:08
“አላህ መኖሩን በምን ታውቃለህ? ቢለው፤ ያላሰብኩት ቦታ ሲያውለኝ፤” አለ ወሎ
Written by ነብይ መኮንን
የመቀሌ ጉዞ ማስታወሻ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ኮሌጅ ቅጽር ግቢ ለመቀሌው የኢትዮጵያ የፊዚክስ ባለሙያዎች ማህበር 7ኛ ጉባዔ እየተንቀሳቀስን እንደነበር ነው ያለፈውን የጉዞ ማስታወሻዬን ያቆምኩት፡፡“እባካችሁ ቶሎ እንውጣ፡፡ ገና እንግሊዝ ኤምባሲ አካባቢ ጐማ እንቀይራለን!” አለ አጋፋሪው የፊዚክስ ባለሙያ፡፡ እኔ፤ አንድ ነገር ሆዴ…
Read 4347 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢጣሊያ በኢትዮጵያ ላይ የፈጸመችው የ1928 ዓ.ም ወረራ፣ ከአርባ ዓመታት አስቀድሞ በዐድዋ ላይ የደረሰባት አሳፋሪ ሽንፈት የበቀል እርምጃ ነው፡፡ ወራሪው ፋሺስት ለዚህ ጦርነት ያሠለፈው ሠራዊት ብዛትና የታጠቀው መሣሪያ መጠን ሲታይ ኢጣሊያ ለመፋለም የተዘጋጀችው እኩያዋ ከሆነ አውሮፓዊ ኃይል ጋር እንጂ፣ የሠለጠነ ወታደር፣…
Read 4433 times
Published in
ህብረተሰብ
ግርማ በዳዳ - ከጅማ እስከ ደቡብ አፍሪካግርማ በዳዳ ላለፉት ሃያ ሁለት አመታት ብዙ ነገሮችን ለመሆን፣ ብዙ ነገሮችን ለማድረግና ብዙ ነገሮችም እንዲኖሩት በህልሙም በእውኑም ሲመኝ ኖሮአል፡፡ ከእነዚህ እጅግ በርካታ ምኞቶቹ ውስጥ አንዷ የነበረችው ደቡብ አፍሪካ አሁን ከህልም ተራ ወጥታለች፡፡ ደቡብ አፍሪካ…
Read 1793 times
Published in
ህብረተሰብ
ለአንድ አመት የልምድ ልውውጥ ካምፓላ በቆየሁበት ወቅት አብራኝ የምትኖር ታንዛኒያዊት ጋዜጠኛ ነበረች (housemate እንደማለት) አንድ ቀን ምግብ እየበላሁ አገኘችኝና “ብዩ” አልኳት፡፡ “ምንድን ነው የምትበይው?” ብላ በመጠየፍ ጠየቀችኝ፡፡ ላስረዳት ሞከርኩ፡፡ ግን ሊገባት አልቻለም፡፡ ለመንካትም ተጠይፋው አለፈችና ወደ መኝታ ቤቷ ገባች፡፡ ትንሽ…
Read 2584 times
Published in
ህብረተሰብ
“ዓሳ አጠምዳለሁ ብለህ ዛፍ ላይ አትውጣ” ደላላው መጀመሪያ ላይ ሰማኒያ ሺ ብር እንዲከፍለው የጠየቀው ግርማ በዳዳ፤ ወደ ደቡብ አፍሪካ የመሄድ ከፍተኛ ቁርጠኝነት እንደነበረው ስለተገነዘበ ነበር፡፡ በግርማ አይኖች ላይ እንደ አንዳች ነገር የሚንቦገቦገውን ከፍተኛ የጉጉት ስሜት በተረዳ ጊዜ ነው ግርማን ገና…
Read 2371 times
Published in
ህብረተሰብ
በዓለም ላይ በየጊዜው የተነሱ ቅኝ ገዢዎች በደካሞች አገሮችና ክልሎች ላይ እየዘመቱ መንግሥታቱን በማስገበር ሥልጣኔያቸውንና ከተሞቻቸውን አውድመዋል፤ባህላቸውንና ታሪካቸውንም ደምስሰዋል፡፡ ተሸናፊው አገር ያፈራውን ምርትም ሆነ በከርሰ ምድሩ የሚገኘውን በረከት ያለርህራሄ ማጋበሳቸው አልበቃ ቢላቸው፤ የያዙትን አገር ጥንታዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ ቅርሶች፣ የጥበብ ውጤቶች፣ መዛግብትና…
Read 3842 times
Published in
ህብረተሰብ