ህብረተሰብ
የዛሬ አሥር ዓመቱን ዘመን መለወጫ በዓል የማስታውሰው ከአንዲት ባተሌ ድመት ጋር አዳብዬ ነው፡፡ እዚህ ትውስታ ውስጥ ደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔርም አለበት። ያኔ ድመቷና እሱ መካኒሳ አቦ አካባቢ ጉርብትና በማጠናከር ላይ ነበሩ፡፡ ስብሐት የተከራየው ሙሉ ግቢ ውስጥ ማን እንዳከራያት ያልታወቀች ባተሌ ድመት…
Read 3794 times
Published in
ህብረተሰብ
ለአዲስ ዓመት የሆነ ስጦታ ማበርከት ያምረኛል። ስጦታ መስጠት የምፈልገው ደግሞ ለሁሉም ሰው ነው፡፡ “አርፈህ መልካም አዲስ አመት ይሁንልዎ! አትልም ምን ጣጣ ታበዛለህ?” እንደምትሉኝ ቢገባኝም/ቢሰማኝም…ይህ ግን የገፀ በረከት (ገፅ የማበርከት) ጥሜን አይቆርጥልኝም፡፡ስለዚህ እስቲ ላስብ፡፡ ምን ልስጣችሁ?...የሀምሳ ብር የሞባይል ካርድ በየስልኮቻችሁ ላይ…
Read 7836 times
Published in
ህብረተሰብ
ዘመን መቁጠር የተጀመረው “በዚህ” ወይም “በዚያ ጊዜ ነው” ማለት ይከብዳል፡፡ ምክንያቱም የተለያዩ አገሮች እንደየእምነታቸውና የሥልጣኔ ደረጃቸው ልዩ ልዩ የዘመን ቀመር ሊኖራቸው ይችላል፤ አላቸውም፡፡ ብዙውን ጊዜ ግን የዘመን አቆጣጠር ከሃይማኖቶች አነሳስና ዕድገት ጋር ይያያዛል፡፡ ባቢሎናውያን፣ ግሪካውያን፣ ህንዳውያን፣ ግብፃውያን፣ ቻይናውያን፣ ሮማውያን፣ ኢትዮጵያውያን፣…
Read 15123 times
Published in
ህብረተሰብ
ለዚህ ፅሁፍ መነሻ የሆነኝ ባለፈው ሳምንት በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ “ኅብረተሰብ” አምድ ላይ ካሌብ ንጉሤ የተባሉ ፀሃፊ “ሴቶች ለምን አይቀድሱም?” በማለት ራሳቸው ጠይቀው ራሳቸው የ”መለሱበት” ፅሁፍ ነው፡፡ ፀሐፊው ለሴቶች መቆርቆራቸው ያስመሰግናቸዋል፡፡መፅሐፍ ቅዱስን አንብበው ከሆነ የፃፉት፣ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 2 ቁጥር…
Read 4474 times
Published in
ህብረተሰብ
ለጽሁፉ መሰናዳት ምክንያት የሆነኝ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ያለፈው ሳምንት ዕትም “ሴቶች ለምን አይቀድሱም?” በሚል ርዕስ በካሌብ ንጉሴ የቀረበው ጽሁፍ ነው፡፡ በጽሁፉ የቀረቡት ጥያቄዎች መልስ የሚያሻቸው ሆነው ስላገኘኋቸው ለጥያቄዎቹ የሚመጥን መልስ አጠናክሬአለሁ፡፡ የጥያቄው መሰረቱ የሴቶች የወር አበባ እንደመሆኑ የጋራ መግባባት ላይ…
Read 7799 times
Published in
ህብረተሰብ
አሸንዳ እስከ 16ኛው መቶ ክ.ዘመን በመላ ኢትዮጵያ ይከበር ነበርመቀሌ ስንደርስ የማለዳዋ ፀሐይ ከደመናው ጋር ግብግብ ገጥማለች፡፡ የመቀሌው አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፍያ ግን መደበኛ ተግባሩን እያከናወነ ነው፡፡ ከወትሮው በርከት ያሉ እንግዶቹን በማስተናገድ ተጠምዷል፡፡ እለቱ ደማቁ የአሸንዳ በአል የሚከበርበት…
Read 4477 times
Published in
ህብረተሰብ