ህብረተሰብ
“ነፍስና ስጋውን ለልጆች መፅሐፍ የሰጠ ሰው ነበር” ስለ አገራችን ልጆች፣ ትምህርት ቤቶችና የትምህርት አሰጣጥ የተለያዩ ሃሳቦች ከተለያዩ አቅጣጫዎች ሲሰነዘሩ ይሰማል፡፡ በአንድ ወገን አዲስ አበባን በመሳሰሉ ከተሞች የልጆች አፍ መፍቻ ቋንቋ እንግሊዝኛ እንዲሆን በመመኘት ለዚህ የሚጥሩ ወላጆችና ትምህርት ቤቶች እየተበራከቱ መሆኑ…
Read 2550 times
Published in
ህብረተሰብ
በጉብዝናህ ወራት የመጦሪያህን ነገር አስብ! ከድሬዳዋ ጅቡቲ መንገደኞችንና ለንግድ ሥራ የሚንቀሳቀሱ ኮንትሮባንድ ነጋዴዎችን የሚያመላልሰው ባቡር የዘወትር ደንበኛ ነበሩ፡፡ በድሬዳዋ ከተማም እኔ ነኝ ያሉ እውቅ የኮንትሮባንድ ነጋዴ በመሆናቸው ወ/ሮ ፋጡማ ሮብሌን የማያውቅ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪ አልነበረም፡፡ በወጣትነትና በጐልማሳነት የዕድሜ ዘመናቸው ከፊናንስ…
Read 4990 times
Published in
ህብረተሰብ
ለሦስት አስርት ዓመታት በራሽያ በትምህርትና በቢዝነስ ሥራ ላይ የቆዩት ዶ/ር አሥራት ለገሰ፤ በቢሾፍቱ ያሰሩት “አዱላላ ሪዞርት” በነገው ዕለት ይመረቃል፡፡ በራሺያም ሰባት ዝነኛ ሬስቶራንቶች እንዳሏቸው ይናገራሉ፡፡ የዛሬ 33 ዓመት እንዴት ወደ ራሽያ እንደሄዱ፣ በምን ምክንያት እዛው እንደቀሩ፣ ወደቢዝነስ የገቡበትን ሁኔታ፣ ለስኬቴ…
Read 6271 times
Published in
ህብረተሰብ
ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ለ10 ዓመታት ኮንትራት ወስዶ እያስተዳደረው ቢሆንም ባለቤቱ ግን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነው- ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት፡፡ ከስምንት ዓመት በፊት አማካይ አመታዊ ገቢው 450 ሺ ብር ነበር፡፡ አሁን ግን…
Read 2490 times
Published in
ህብረተሰብ
በመጀመሪያ “ክርስትናና ሶሻሊዝም ምንና ምን ናቸው?” በሚል ርዕስ ባለፈው ሳምንት የጋዜጣው ዕትም በወጣው ፅሁፍ ላይ አስተያየት ከመስጠቴ በፊት የፅሁፉን አቅራቢ ላመሰግን እወዳለሁ፡፡ ምክንያቱም አንብበው እንደራሳቸው እምነት ከማንፀባረቅ ይልቅ የደራሲውን ሀሳብ በቀጥታ በማስተላለፋቸው፡፡ ይህ መቼም የተከበረ አካሄድ ነው፡፡ እናም የፀሀፊው መንገድ…
Read 2814 times
Published in
ህብረተሰብ
ግርማ በዳዳ ለወራት የቀን ቅዠት የሌሊት ህልም ሆናበት የከረመችውን የደቡብ አፍሪካን መሬት እግሩ እንደረገጠ የተሰማውን ደስታ በቃላት መግለጽ አዳጋች ነው፡፡ በተለይ የዋና ከተማዋ የፕሪቶሪያ ውበትና ዘመናዊነት ገነት የገባ ያህል እንዲሰማው አድርጐት ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ጉድና ጅራት በስተኋላ ነው እንደሚባለው ይህ…
Read 1884 times
Published in
ህብረተሰብ