Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
አዋሳ ለተመሳሳይ ዓላማ ከጄክዶ (ኢህማልድ) ጋር ሄጄ ከኦያሲስ ሆቴል በመስኮት ያየሁዋትን አረንጓዴ አዋሳ ለማስታወስ የሚከተለውን ግጥም ፅፌ ነበር፡፡ ድሬዳዋንም በዚያ ዐይኔ አይቻታለሁ!! ተራህን ፍጠራት መከነች … ነጠፈች ደረቀች … ተዛባች ጎረፈች … ተናደች፣ ወይ በረዶ ዋጣት ውሃ አጥለቀለቃት … እሳት…
Saturday, 30 June 2012 10:56

‘አንቺ ሆዬ ለእኔ’… ገና ከማህፀን

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ከረማችሁሳ! እኔ የምለው… ይሄ የክረምት ነገር ያዝ ለቀቅ የሚያደርገው ነገርዬው እንዴት ነው! ያዝ ለቀቅ የእኛ ነገር ብቻ መስሎኝ! የምር ግን… አለ አይደል… “ኸረ እኛ አካባቢ ገና ጠብም አላለም!” ሲባል ስንሰማ አሪፍ ነገር አይደለም! እኔ የምለው… እዚህ አገር ምን የበዛ…
Rate this item
(1 Vote)
በኤርትራ ያለው መንግሥት አስከፊነቱና ጨቋኝነቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ለመምጣቱ ምስክሮቹ ዜጐቹ ናቸው፡፡ በአገሪቱ የሰፈነውን የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ ድህነትና ጉስቁልና ለማምለጥ ድንበር ተሻግረው ኢትዮጵያ የሚገቡ የኤርትራ ስደተኞች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በወር አንድ ሺ የሚደርሱ ኤርትራውያን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ…
Rate this item
(0 votes)
ለመሆኑ ኃይሌ ራሱስ ልጆቹን የአማርኛ ቴአትርና ፊልም የት ይሆን የሚያሳያቸው? “እንዴ አባዬ መሽቷል እኮ?” ስለው “ወንድ አይደለህ?” ያንጠለጠልከው ምናምን ነው? ሂድ ብያለሁ ከበላህም ይብላህ!” አለኝ፡፡ እያለቀስኩ ነው የሄድኩት፡፡ በተለይ ወንዙን ስሻገር እግርና እጄ እየተንቀጠቀጠ በስቃይ ነበር ሞቼ የደረስኩት፡፡ በኋላ ሰውዬው…
Rate this item
(1 Vote)
“የሐረር መፋቂያ ጥርስ ያነጣል አሉ ደብዳቤ ላኪልኝ ለሚመጣው ሁሉ” የዚህ ስንኝ የመጀመሪያውና ሁለተኛው መስመር ምን አገናኛቸው ብዬ መገረሜ ባይቀርም፤ የሐረር መፋቂያ ጥርስ ማንጣቱ የማይካድ ይመስለኛል፡፡ ያፈቀራት የሐረር ሴት በየጊዜው ደብዳቤ ብትልክለትና ቢያነብ አለመሰልቸቱ የትኩስ ፍቅረኛ ወግ መሆኑ ባያጠያይቅም፤ የሚመጣው የሐረር…
Saturday, 23 June 2012 07:42

‘ኔትወርክ ፌይለር’…

Written by
Rate this item
(0 votes)
እኔ የምለው…እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ስለ ሙቀት መለዋወጥ ሳነሳ የሆነ ነገር ትዝ አለኝማ፡፡ እንትናዬዎች…ኽረ ይሄ ቅጥነት ማብዛት ነገራችሁን ተዉን! በእኛ በቀጫጭኖቹ ሀበሾች ሰውነት ሆን ተብሎ የመጣ ቅጥነት ተጨምሮ…(ብቻ…ላልታሰበ ትርጉም የሚያች ነገር አታናግሩና! ቂ…ቂ…ቂ…. ለነገሩ እኮ ዘንድሮ ልክ “ውበት እንደ ተመልካቹ ነው…” እንዴት…