ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
ጥንታዊ የሃይማኖት መጻሕፍት፣ በብዙ ገጽታቸው፣ ከባድ ናቸው። ከባድ ማለት፤ የመልዕክታቸውን ክብደት ለመግለጽ ይሆናል። ለግንዛቤ አስቸጋሪ መሆናቸውንም ያመለክታል። የይዘታቸው ስፋት፣ የታሪካቸው የምዕተዓመታት ርቀት፣ የቋንቋቸው ጥንታዊነት፣ ቀላል አይደለም። “የእምነት” እና “የእውነት” ጉዳዮችም፣ የሃይማኖትን ነገር፣ በእጅጉ ያከብዱታል። የሃይማኖት መፃሕፍት፣ ከመልዕክታቸው ክብደትና ከመልካም የሥነምግባር…
Rate this item
(2 votes)
ያለቀው ወይስ ያልተጠናቀቀው ቀዝቃዛው ጦርነት? በ1992 ዓ.ም እ.ኤ.አ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኤች ቡሽ ለመላ ሀገሪቱ ደስታ እየተናነቃቸው ባደረጉት ንግግር (State of the Union)፤ “በህይወቴና በምንኖርበት በዚህ ጊዜ ታላቅ ነገር ሆነ፡፡ ይኸውም በእግዚአብሔር ቸርነት አሜሪካ የቀዝቃዛው ዓለም ጦርነትን አሸነፈች፣” ብለው ነበር የጀመሩት፤…
Rate this item
(0 votes)
“ትከሻዬ ነው እዚህ ትልቅ መድረክ ያደረሰኝ” ከገጠር የመጡት ትክክኛዎቹ አዝማሪዎቹ ናቸው ትክክለኛውን ሥራ የሚሰሩትከተለያዩ የዓለም አገራት በርካታ ሽልማቶችን የተቀበለው የውዝዋዜ ጠቢቡ፤ በቅርቡ ደግሞ እነ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በተናገሩበት መድረክ ስራውን ለማቅረብ ችሏል።የ”TEDD Fellwow 2022” እጩ ሆኖ በካናዳ ቫንኮቨር ተገኝቶ ብዙዎች…
Rate this item
(0 votes)
‘አፒዝመንት’ኔቪል ቻምበርሊን የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ፡፡ ዳግመኛ ጦርነት በአውሮፓ እንዳይነሳ ይፈልጋሉ። ፔኒሲሊን የማይታወቅበት ጊዜ በመሆኑ ትከሻውን ጥይት ሸርፎት ያለፈ ወታደር ሁሉ ቁስሉ እያመረቀዘ የማይድንበት፤ ሰው እንደጉድ የረገፈበት፤ አሰቃቂ የነበረው የአንደኛው ዓለም ጦርነት ትዝታ ከአይምሮአቸው አልጠፋም። ጀርመን ቨርሳይ ውስጥ የፈረመችውን ስምምነት…
Rate this item
(0 votes)
 በኢትዮጵያ ያለውን የሰላም ሁኔታ የሚከታተል “ኢትዮጵያ ፒስ ኦቭዘርቨር” የተባለ ድርጅት በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት፣ ከመጋቢት 2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉት የአራት ዓመታት ጊዜያት ውስጥ በተደራጁ ሃይሎች 2ሺ827 ጥቃቶች በመላው ኢትዮጵያ የተፈጸሙ ሲሆን በዚህም 15ሺ604 ሰዎች…
Rate this item
(0 votes)
“ከእያንዳንዱ ኦቲዝም ካለበት ልጅ ስኬት ጀርባ፣ ከሥራና ከህይወት ወደኋላ የቀሩ ወላጆች አሉ” ወይዘሮ መዓዛ መንክር ይባላሉ፡፡ የአዕምሮ ህክምና ባለሙያና አማካሪ ሲሆኑ የሻምፒዮንስ አካዳሚ ት/ቤት መስራችና ሥራ አስኪያጅም ናቸው፡፡ ት/ቤቱ በተለይ ከአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ጋር በተያያዘ ችግር የገጠማቸውንና ልዩ ፍላጎት ያላቸውን…