ህብረተሰብ
ጥንታዊ የሃይማኖት መጻሕፍት፣ በብዙ ገጽታቸው፣ ከባድ ናቸው። ከባድ ማለት፤ የመልዕክታቸውን ክብደት ለመግለጽ ይሆናል። ለግንዛቤ አስቸጋሪ መሆናቸውንም ያመለክታል። የይዘታቸው ስፋት፣ የታሪካቸው የምዕተዓመታት ርቀት፣ የቋንቋቸው ጥንታዊነት፣ ቀላል አይደለም። “የእምነት” እና “የእውነት” ጉዳዮችም፣ የሃይማኖትን ነገር፣ በእጅጉ ያከብዱታል። የሃይማኖት መፃሕፍት፣ ከመልዕክታቸው ክብደትና ከመልካም የሥነምግባር…
Read 8078 times
Published in
ህብረተሰብ
ያለቀው ወይስ ያልተጠናቀቀው ቀዝቃዛው ጦርነት? በ1992 ዓ.ም እ.ኤ.አ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኤች ቡሽ ለመላ ሀገሪቱ ደስታ እየተናነቃቸው ባደረጉት ንግግር (State of the Union)፤ “በህይወቴና በምንኖርበት በዚህ ጊዜ ታላቅ ነገር ሆነ፡፡ ይኸውም በእግዚአብሔር ቸርነት አሜሪካ የቀዝቃዛው ዓለም ጦርነትን አሸነፈች፣” ብለው ነበር የጀመሩት፤…
Read 2141 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 23 April 2022 14:51
የትንሳኤ እንግዳ - የፈንዲቃ የባህል ማዕከል መስራች አርቲስት መላኩ በላይ
Written by Administrator
“ትከሻዬ ነው እዚህ ትልቅ መድረክ ያደረሰኝ” ከገጠር የመጡት ትክክኛዎቹ አዝማሪዎቹ ናቸው ትክክለኛውን ሥራ የሚሰሩትከተለያዩ የዓለም አገራት በርካታ ሽልማቶችን የተቀበለው የውዝዋዜ ጠቢቡ፤ በቅርቡ ደግሞ እነ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በተናገሩበት መድረክ ስራውን ለማቅረብ ችሏል።የ”TEDD Fellwow 2022” እጩ ሆኖ በካናዳ ቫንኮቨር ተገኝቶ ብዙዎች…
Read 3915 times
Published in
ህብረተሰብ
‘አፒዝመንት’ኔቪል ቻምበርሊን የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ፡፡ ዳግመኛ ጦርነት በአውሮፓ እንዳይነሳ ይፈልጋሉ። ፔኒሲሊን የማይታወቅበት ጊዜ በመሆኑ ትከሻውን ጥይት ሸርፎት ያለፈ ወታደር ሁሉ ቁስሉ እያመረቀዘ የማይድንበት፤ ሰው እንደጉድ የረገፈበት፤ አሰቃቂ የነበረው የአንደኛው ዓለም ጦርነት ትዝታ ከአይምሮአቸው አልጠፋም። ጀርመን ቨርሳይ ውስጥ የፈረመችውን ስምምነት…
Read 9936 times
Published in
ህብረተሰብ
በኢትዮጵያ ያለውን የሰላም ሁኔታ የሚከታተል “ኢትዮጵያ ፒስ ኦቭዘርቨር” የተባለ ድርጅት በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት፣ ከመጋቢት 2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉት የአራት ዓመታት ጊዜያት ውስጥ በተደራጁ ሃይሎች 2ሺ827 ጥቃቶች በመላው ኢትዮጵያ የተፈጸሙ ሲሆን በዚህም 15ሺ604 ሰዎች…
Read 1627 times
Published in
ህብረተሰብ
“ከእያንዳንዱ ኦቲዝም ካለበት ልጅ ስኬት ጀርባ፣ ከሥራና ከህይወት ወደኋላ የቀሩ ወላጆች አሉ” ወይዘሮ መዓዛ መንክር ይባላሉ፡፡ የአዕምሮ ህክምና ባለሙያና አማካሪ ሲሆኑ የሻምፒዮንስ አካዳሚ ት/ቤት መስራችና ሥራ አስኪያጅም ናቸው፡፡ ት/ቤቱ በተለይ ከአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ጋር በተያያዘ ችግር የገጠማቸውንና ልዩ ፍላጎት ያላቸውን…
Read 8995 times
Published in
ህብረተሰብ