ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(1 Vote)
• የፋብሪካውን ሙስናና ዝርፊያ በማጋለጤ ተባረርኩ ይላሉ • የ7 ዓመት የፍርድ ቤት ጉዳያቸው በምን ተቋጨ? በ1955 ዓ.ም በወንጂ ስኳር ፋብሪካ ውስጥ ነው የተወለዱት፡፡ በዚሁ ፋብሪካ ውስጥ አድገው፣ በተለያዩ ስራ ሀላፊነቶች ከ40 ዓመት በላይ አገልግለዋል፡፡ ትዳር መስርተው የልጅ ልጅ እስከ ማየትም…
Rate this item
(0 votes)
 ወርልድቪዥን ኢትዮጵያ በአገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ከሚያከናውናቸው የተቀናጀ የልማት ሥራዎች መካከል በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግሥት ሆሞሻ፣ ባሞባሲና ማኦኮሞ አካባቢ ላለፉት 15 ዓመታት፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ጀባት ወረዳ ሸነን ከተማ መብኮ ደግሞ ላለፉት 17 ዓመታት፣ በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክፍለ…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ ከ124 ሚ. በላይ የዳልጋ ከብት ቢኖራትም፣ በዓመት ወደ ውጪ የምትልከው 2 ሚ. ያህሉን ብቻ ነው ከ10 አገራት የተውጣጡ ከአንድ መቶ በላይ ተሳታፊዎች የሚገኙበት የኢትዮጵያ የእንስሳት ሀብት ተዋፅኦ ኤግዚቢሽን ከጥቅምት 6 – 8, 2012 ዓ.ም ድረስ በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡…
Rate this item
(4 votes)
 ዳሸን ባንክ አ.ማ አዲስ ባስገነባው ዘመናዊ የዋና መ/ቤት ሕንፃ ላይ በዓይነቱና በአገልግሎቱ ልዩ የሆነ ቅርንጫፍ መክፈቱን አስታወቀ፡፡ ከትናንት በስቲያ በታዋቂው ኢትዮጵያ ባለሀብት በሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ስም የተሰየመውንና በዋና መ/ቤቱ ሕንፃ ውስጥ የተከፈተውን ቅርንጫፍ በክብር እንግድነት ተገኝተው መርቀው የከፈቱት…
Rate this item
(2 votes)
ዓመቱ ሊጠቃለል እየተቃረበ ነው፡፡ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር በነበረኝ የአንድ ዓመት ቆይታ፣ በፖለቲካዊና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ ጽሁፎችን ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ ሆኖም በኢኮኖሚው ጉዳይ ብዙም አልሄድኩበት፡፡ እናም የዛሬው መጣጥፌን ትኩረት በኢኮኖሚው ላይ አድርጌአለሁ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ፣ ኮተቤ 02 ቀበሌ አካባቢ አንዲት…
Rate this item
(1 Vote)
በ1936 ዓ.ም የተቋቋመው አዋሽ ወይን ጠጅ ፋብሪካ፣ በኅብረተሰቡ ጥያቄ፣ አነስተኛ የአልኮል መጠን ያላቸው ሁለት ዓይነት የወይን ጠጆች ለገበያ ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ የፋብሪካው ከፍተኛ አመራሮች በስካይ ላይት ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ በ2 ሚሊዮን ዶላር የማስፋፊያ ሥራ አከናውነው፣ ሁለት ዓይነት “ዳንኪራ”…