ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(1 Vote)
ሊሲና አፈጻጸም ካልተጣጣመ ከባድ አደጋ ይፈጥራል - የእስራኤል የቢዝነስ ልዑካን ቡድን አባልቢሮክራሲ የሰለቸው ኢንቨስተር አማራጩ ጥሎ መሄድ ነው በእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በሚ/ር አቪጋዶር ሊበርማን የተመራ 50 አባላት ያሉት የቢዝነስ ልዑካን ቡድን ሰሞኑን ከኢትዮጵያ የንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ የልዑካን…
Rate this item
(3 votes)
ኮንሶ ወረዳ ከሶስት አመታት ወዲህ በበርካታ ቱሪስቶች አይን ውስጥ እየገባች መጥታለች፡፡ ቱሪስቶቹ ግን የተሟላ ማረፊያና አገልግሎት ቢፈልጉም ካራት ከተማ ገና በእንቅስቃሴ ላይ በመሆኗ የእንግዶቿን ፍላጐት ለማሟላት እየተፍጨረጨረች ነው፡፡ ይሁን እንጂ ከከተማዋ አናት ላይ በሚገኘው ከፍተኛ ቦታ ላይ የተንጣለለው “ካንታ ሎጅ”…
Rate this item
(8 votes)
ገብርኤሉ ተረፈ ይባላል፤ ትውልድና እድገቱ ጎጃም ደጀን አካባቢ ነው፡፡ በለጋ ዕድሜው ወላጆቹን በሞት ያጣው ገብርኤሉ፤ ከልጅነቱ ጀምሮ ገንዘብ ሊያስገኙ የሚችሉ ነገሮችን እየሰራ በመሸጥ ራሱን እያገዘ ኖሯል፡፡ የጫማ መስፊያ ወስፌ በመስራት የራሱን ገቢ ማግኘት የጀመረው የ32 ዓመቱ ወጣት፤ ለሆቴሎች የማስታወቂያ ፅሁፍ…
Rate this item
(1 Vote)
የኮሪያው ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ)፣ ኤልጂ እና ዎርልድ ቱጌዘር የተባሉ ድርጅቶች፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር የፈጠራ ማዕከል ለማቋቋም በትጋት እየሰሩ መሆኑን አማካሪው ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ የሕግ፣ የአስተዳደር፣ የሥልጠና ትብብር፣ የተማሪዎች አያያዝና የስትራቴጂክ ፕላን መመሪያዎች ተዘጋጅተው በግምገማ ሂደት ላይ መሆናቸውን የጠቀሰው ኮሚቴው፤ ጎን…
Rate this item
(2 votes)
በዋሽንግተን ዲሲ አሜሪካ በየአመቱ እየታተመ የሚወጣው ‘ኢትዮፕያን የሎው ፔጅስ’ የተባለ የንግድ መረጃ መጽሃፍ መስራችና አሳታሚ ኢትዮጵያዊቷ የንግድ ባለሙያ የሺመቤት በላይ፤ በዋሽንግተን ዲሲ ዙሪያ በሚከናወነው የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ ተጠቃሽ ስራ ላከናወኑ ግለሰቦችና የማህበረሰብ መሪዎች በየአመቱ የሚሰጠው የ”ሾው አዋርድ” ተሸላሚ ሆነች፡፡‘ሾው ሜን…
Rate this item
(1 Vote)
አቶ ደረጀ ሺበሺ የወረኩማ ባርና ሬስቶራንት ዳይሬክተር ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ጣፎ ከተማ እንደከተማ ራሷን ችላ መተዳደር የጀመረችው ከ1999 ዓ.ም ወዲህ ነው፡፡ በዚህች ከተማ ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ - ንዋያቸውን እያፈሰሱ ይገኛሉ፡፡ ከነዚህም መካከል ቀደም ሲል በኮንስትራክሽን ዘርፍ…