ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሁለተኛው ዙር “ዱቡሻ” የኪነጥበብ ምሽት ዛሬ አመሻሹ ላይ በሶዶ ከተማ በጉተራ አዳራሽ በተለያዩ የኪነጥበብ መሰናዶዎች ይካሄዳል። በምሽቱ ግጥም፣ ወግ በወላይትኛ፣ ሙዚቃ፣ የታዋቂ ሰዎች ልምድና ተሞክሮና ሌሎችም ዝግጅቶች ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ በኪነጥበብ ምሽቱ ላይ ገጣሚያኑ መንበረማሪያም ሃይሉ፣ አስታውሰኝ ረጋሳ፣ ድምፃዊ ዘውዱ በቀለ፣…
Read 13047 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከ1950ዎቹ ጋዜጠኛ ኃይሉ ልመንህ እስከ 2004ቱ ገድለ-ሚካኤል አበበ ድረስ ያሉትን 180 የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ታሪክ ያካተተው “መዝገበ - አዕምሮ“ የተሰኘ ዳጎስ ያለ መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ከ3 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቴአትር ይመረቃል፡፡በተወዳጅ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተዘጋጅቶ የታተመው መጽሐፉ፤ በ600 ገጾች የተቀነበበ ሲሆን…
Read 18056 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በእንግሊዙ ዩኒቨርሲቲ ኦቭ ለንደን ስኩል ኦፍ ኦሪዬንታል ኤንድ አፍሪካን ስተዲስ እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ትብብር የተሰራው “ቴራኒያ ኮ ኮይሳኒ” (ዳኛው) የተሰኘ የሙርሲ ቴአትር፣ ነገ በብሔራዊ ቴአትር ይመረቃል፡፡ ቴአትሩ ባለፈው ሳምንት እሁድ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መመረቁ ይታወቃል፡፡ ቴአትሩ ባለሙያ ባልሆኑ የሙርሲ ተወላጆች፣…
Read 11164 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 32187 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ እስከዳር ግርማ የተጻፈው “የፈረንጅ ሚስት” የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል።መፅሐፉ ከተለያየ ሃገር የመጡና የተለያየ የቆዳ ቀለም ያላቸው ወንዶች ባገቡ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ዙሪያ የሚያጠነትን ነው።በሞዴልነቷ አምባሳደርነቷ የምትታወቀው ደራሲዋ፤ በቅርቡ ለአንባቢያን ባደረሰችው “ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?” የተሰኘ መጽሐፏ አድናቆት ተችሯታል።ደራሲዋ…
Read 32443 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሰይፉ ድባቤ “አዝማች-የጉራጌ ሕዝብ አጭር ታሪክ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መጽሐፍ ከ48 ዓመት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ ለንባብ በቃ። የመጽሐፉ መጀመሪያው ዕትም በ1966 ዓ.ም በተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት ታትሞ ሲወጣ፣ ሁለተኛው ዕትም በሰኔ 2014 ዓ.ም በሜጋ ማተሚያ ቤት ታትሞ መውጣቱ…
Read 30523 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና