ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 12 May 2012 09:15
“ተወራራሽ ሕልሞች” እና “የኢትዮጵያ የግብር ሕግ” ለንባብ በቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሰለሞን ሽፈራው የተዘጋጁ 102 በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ሲወጡ የነበሩና ሌሎች ግጥሞች የተካተቱበት “ተወራራሽ ሕልሞች” ታትሞ ለንባብ በቃ፡፡ 103 ገፆች ያሉት መጽሐፍ በ20 ብር ይሸጣል፡፡ በመጽሐፉ ጀርባ የሥነጽሑፍ ምሁሩ የኮተቤው የሻው ተሰማ “ይህን ግጥም መዝሙሬ ባደርገው ደስ ይለኛል” ብሏል፡፡ መጽሐፉ ዛሬ…
Read 2069 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 12 May 2012 09:14
ዩኒቨርሲቲው የትያትርና ፊልም ኩባንያ ሊያቋቁም ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር ጥበባት ትምህርት ቤት ኩባንያ ሊያቋቁም ነው፡፡ “የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር እና የፊልም ኩባንያ” በመባል የሚታወቀውን አዲሱን ኩባንያ ለማስተዋወቅ የአንድ ቀን አውደ ጥናት በዩኒቨርሲቲው ቢዝነስ ፋኩልቲ እሸቱ ጮሌ አዳራሽ ተዘጋጅቷል፡፡ ግለሰቦች፣ መንግሥታዊ የሆኑና ያልሆኑ ድርጅቶች የሚሳተፉበት አውደጥናት…
Read 1345 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካን የገዛው የዲያጆ ካንፓኒ ምርት በሆነው በ”ሰሚናሩፋ” የተሠየመው ሰሚናሩፋ ፓርቲ ለሁለተኛ ጊዜ ዛሬ በላፍቶ ሞል DJ Live ባቀናበረው ሙዚቃ አካማኝነት ከምሽቱ አንድ ሰአት ጀምሮ ፓርቲ ይካሄዳል፡፡ ከአስራ ስምንት አመት በታች ያሉ ህፃናት እንዳይገቡ የሚከለክለው ይህ ፓርቲ የሰሚናሩፍ…
Read 1265 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ሜን ኢን ብላክ 3” ከሳምንት በኋላ በመላው ዓለም መታየት እንደሚጀምር “ቫኒቲ ፌር” መፅሄት አስታወቀ፡፡ ለእይታ የሚበቃበት ግዜ በተደጋጋሚ ሲቀያየር የቆየው “ሜን ኢን ብላክ 3” ላይ በመጀመርያዎቹ ሁለት በፊልሙ የተለያዩ ክፍሎች ጣምራ መሪ ተዋናዮች ሆነው የሰሩት ዊል ስሚዝና ቶሚሊ ጆንስን እንዲሁም…
Read 1392 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በማይሊ ሳይረስ የተሰራው “ሎል” የተባለ አዲስ ፊልም በገበያ እንዳልተሳካለት “ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር” አስታወቀ፡፡ ላዮን ጌትስ 11 ሚሊዮን በጀት አውጥቶ የሰራው የማይሊ ሳይረስ ሮማንቲክ ኮሜዲ ፊልም፤ በ2005 እ.ኤ.አ ላይ በፈረንሳይ ከተሰራ ተመሳሳይ ይዘት ካለው ፊልም የተቀዳ ነው ተብሏል፡፡ የ19 ዓመቷ ማይሊ…
Read 2098 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጀስቲን ቢበር ገና በ18 ዓመቱ ስኬታማ የቢዝነስ ኢምፓዬር በመገንባት እየመራ መሆኑን የዘ ቢዝነስ ኢንሳይደር ሃታታ አመለከተ፡፡ ዘ ቢዝነስ ኢንሳይደር የጀስቲን ቢበርን ኩባንያዎች የሚያንቀሳቅሱ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችን በማነጋገር ባጠናቀረው ሀተታ፤ ካናዳዊው ታዳጊ አርቲስት በሙዚቃው ብቻ ሳይሆን በኢንቨስትመንቱም ስኬታማ እየሆነ ነው ብሏል፡፡…
Read 2100 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና