ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 04 February 2012 12:29
የአኬሽያ ዓለም አቀፍ የጃዝና ሙዚቃ ፌስቲቫል ተጀመረ “ሕይወት እዚህ ቦታ” ዛሬ ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ
ሃያ ሰባት የኢትዮጵያ የሙዚቃ ቡድኖች እና ሌሎች የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ባለሙያዎች የሚሳተፉበት አኬሽያ የጃዝና የዓለምአቀፍ ሙዚቃ ፌስቲቫል ተጀመረ፡፡ ዝግጅቱ ትናንትና ከትናንት ወዲያ በጃዝ አምባ እና በፈንድቃ የተጀመረ ሲሆን ዛሬ በትሮፒካል ጋርደን ይጀመራል፡፡ አሜሪካ፣ ስፔን፣ ኔዘርላንድ፣ ሊቷንያ እና ሌሎች ሀገሮች…
Read 1241 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቦክስ ሳምንታዊ የገቢ ደረጃ ሰሞኑን አንደኛ ደረጃ የያዘው ሊያም ኔሰን በመሪ ተዋናይነት የተሳተፈበት “ዘ ግሬይ” ሲሆን በሰሜን አሜሪካ 24.7 ሚሊዮን ዶላር አስገኝቷል፡፡ ፊልሙ ሰው ከተፈጥሮ ጋር የሚያደርገውን ትንቅንቅ የሚተርክ ፊልም ነው፡፡ በሳምንቱ መጨረሻ ላይ 12 አዳዲስ ፊልሞች ለእይታ የበቁ ሲሆን…
Read 1531 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሮበርት ዲኔሮ ከሲኒማው ዓለም እየተገለለ ዝናውም እየተሸረሸረ መምጣቱን ዘ ሂንዱስታን ታይምስ ዘገበ፡፡ የ68 ዓመቱ ዲኔሮ በመሪ ተዋናይነት የሚሰራበት ‹ኤን ዋይ 22› የፖሊስ ምርመራ ድራማዊ ፊልም ከወር በኋላ በሲቢኤስ ጣቢያ በተከታታይ መቅረብ ይጀምራል፡፡ በተዋናይነት ፤በፕሮዲውሰርነትና በዲያሬክቲንግ ስራዎች የረጅም ጊዜ ልምድ ያለው…
Read 1214 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሶማሊያዊው ድምፃዊ ካናን ‹ዌቪንግ ዘፍላግ› በተሰኘው ታዋቂ ዘፈኑ ለአሜሪካ ፕሬዝዳንት ምርጫ ሪፐብሊካን ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩት ሚት ሮምኒ ለቅስቀሳ መጠቀማቸውን እንዳወገዘ ኒውዮርክ ታይምስ አስታወቀ፡፡ ሚት ሮምኒ ባለፈው ሰሞን የሪፐብሊካን ፓርቲን በመወከል በፕሬዝዳንት እጩ ሆነው ለመቅረብ ባደረጉት ቅስቀሳ የካናንን “ዌቪንግ ፍላግ” በማጀቢያ…
Read 1237 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 04 February 2012 12:21
“አትላስ ሽረግድ” ክፍል ሁለት ፊልም ይሰራል
Written by ግሩም ሰይፉ girumsport@gmail.com
በአየን ራንድ የልቦለድ ታሪክ “አትላስ ሽረግድ” ላይ የተሰራው ክፍል ሁለት ፊልም በአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዋዜማ ለእይታ እንደሚበቃ ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር አስታወቀ፡፡ ፊልም ሰሪዎቹ እቅዳቸውን ያስታወቁት የአየን ራንድን 107ኛ ዓመት ልደት ሰሞኑን ሲያከብሩ ነው፡፡ የፊልሙ የመጀመርያ ክፍል በሃያሲዎች ዘንድ ተቀባይነቱ ያነሰ…
Read 1276 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ድምፃዊት፣ ተዋናይና ሞዴል ሳያት ደምሴና ጋዜጠኛ ሰይፉ ፋንታሁን በዘገባ ስም ማጥፋት ተመስርቶ የነበረ ክሳቸውን በሽምግልና ጨርሰናል በዚህም ጉዳዩ ፍርድ ቤት ደርሶ ስንከራከርበት ብንቆይም ለሌሎች ወገኖች የሚያስተላልፈው መልእክት ይኖራል በማለት በሽምግልና ጨርሰናል ብለዋል፡፡ ከትናንት ወዲያ ጠዋት በሐርመኒ ሆቴል በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ…
Read 1771 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና