ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:45
የኢትዮ ፍላሚንኮ ሙዚቃ ድግስ ሐሙስ ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የፍላሚንኮ ጊታር ተጫዋች ሪካርዶ ጋርሺያ፣ አይደጊል ጋርሺያ እና ይስሀቅ ባርቤሮ ከዳንሰኛ መላኩ በላይ ጋር የሙዚቃ ድግስ እንዲያቀርቡ ዝግጅት መደረጉን በኢትዮጵያ የስፔን ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ኤምባሲው ለአዲስ አድማስ በኢ-ሜይል በላከው መግለጫ መሰረት፤ የሙዚቃ ድግሱ በመጪው ሐሙስ ከምሽቱ 12 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር የሚቀርብ…
Read 773 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:45
“የማስተዋልና የመገንዘብ ጥረትና ውጤት” ለንባብ በቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በአማረ መልካ የተዘጋጀው “የማስተዋልና የመገንዘብ ጥረትና ውጤት” መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ በስምንት ምዕራፎች የተከፈለው መፅሐፉ 192 ገፆች ያሉት ሲሆን መፅሐፉን ከዋና አከፋፋይ ተክሌ መፃህፍት መደብር እና ሌሎች አከፋፋዮች ማግኘት እንደሚቻልና ዋጋው 40 ብር እንደሆነ ታውቋል፡፡
Read 973 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:45
የወጣቷ የሥዕል አውደርዕይ በጣይቱ እየታየ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በወጣት ሰዓሊ ሜላት አክሊሉ የተዘጋጀው የሥዕል አውደርዕይ ከሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም ጀምሮ በጣይቱ ሆቴል ለተመልካች እንደቀረበ ተገለፀ፡፡ በመጪው ማክሰኞ ይዘጋል ተብሎ የሚገመተው አውደርዕይ፤ ለተጨማሪ ቀናት እንዲታይ ጥረት እያደረገች መሆኗን ሰዓሊዋ ለዝግጅት ክፍላችን ገልፃለች፡፡የስዕል አውደርዕይ በግሏ ስታቀርብ የመጀመርያዋ የሆነችው ሜላት፤…
Read 818 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፈው ሳምንት በ3ዲ በሰሜን አሜሪካ ለዕይታ የበቃው “ማዳጋስካር 3፡ ዩሮፕ ሞስት ዋንትድ” የተሰኘው አስቂኝ አኒሜሽን ፊልም የሰሜን አሜሪካ የቦክስ ኦፊስ ሳምንታዊ ገቢ ደረጃን ተቆጣጠረ -60.4 ሚሊዮን ዶላር በማስገባት፡፡ “ማዳጋስካር 3”በካኔስ የፊልም ፌስቲቫል ከተመረቀ በኋላ ባለፉት ሁለትሳምንታት በመላው ዓለም ሲታይ የቆየ…
Read 694 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሮክ ሙዚቃ አቀንቃኙ ሮድ ስትዋርት በሁለት አዳዲስ አልበሞች ስራ እንደተወጠረ የጠቆመው ኒውዮርክ ፖስት፤ አልበሞቹ በ2013 ዓ.ም አዲስ ዓመት ዋዜማ እንደሚለቀቁ ዘግቧል፡፡ አርቲስቱ ከአልበም ሥራዎቹ ጐን ለጐን በመጪው ሀምሌ ወር በአሜሪካ ለሚያቀርባቸው የሙዚቃ ኮንሰርቶች ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ዴይሊሜል ዘግቧል፡፡ የ67…
Read 728 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ኮልድ ፕሌይ” የተባለው ታዋቂው የእንግሊዝ የሙዚቃ ቡድን ከካናዳዊው የ18 ዓመት ዘፋኝ ጀስቲን ቢበር ጋር ተጣምረው ለመስራት እንደማይፈልጉ “ዘ ሚረር” ጋዜጣ አመለከተ፡፡ የኮልድ ፕሌይ መሪ ድምፃዊ ክሪስ ማርቲን ለጋዜጣው በሰጠው አስተያየት፤ ከታዳጊውና ከመልከመልካሙ ጀስቲን ቢበር ጋር በመስራት የባንዱ አባላት በሽምግልናቸው እንዲሾፍ…
Read 892 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና