ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 30 June 2012 12:41
ፍቅር እስከ… መቃብር” ፊልም በባለሙያዎች ተገመገመ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ምስል የትያትር እና ፊልም ፕሮዳክሽን በደራሲና አዘጋጅ ኤልያስ ገብረክርስቶስ ያሰራውን ”ፍቅር እስከ… መቃብር” ፊቸር ፊልም ባለፈው ማክሰኞ በባለሙያዎች አስገመገመ፡፡ ፒያሳ በሚገኘው የራስ ቴአትር ስቴርዮ አዳራሽ የተከናወነው የግምገማ ውይይት፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትያትር ጥበባት ትምህርት ክፍል ጋር በመሆን የተሰናዳ ሲሆን የትምህርት…
Read 2980 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 30 June 2012 12:41
“ጉዲፈቻ” እና “አባይና ትውፊቱ” ይታያሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትያትር ጥበባት ትምህርት ቤት ተማሪዎች፤ በኦሮሞ ሕዝብ ትውፊት ላይ የተመሰረተ “ጉዲፈቻ” የተሰኘ ትያትር ትናንት ማምሻውን አሳዩ፡፡ አምስት ኪሎ በሚገኘው የትያትር ጥበባት አዳራሽ ለተመልካች የቀረበው ትያትር በጥናት ላይ ተመስርቶ የተሰራ ነው፡፡ በተመሳሳይ ጥናት ላይ የተመሰረተው “አባይና ትውፊቱ” ትያትርም…
Read 878 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 30 June 2012 12:39
“ዳጉ” በድረገፅ ቢዝነስ ዳይሬክተሪ አዘጋጀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ዳጉ ማስታወቂያና ፕሮሞሽን ድርጅቶች አገልግሎታቸውን እያስተዋወቁ የሚገበያዩበት የድረገፅ ቢዝነስ ዳይሬክተሪ ያዘጋጀ ሲሆን ይኸው ዳይሬክተሪ በሚቀጥለው ሳምንት በራዲሰን ብሉ ሆቴል በሚደረግ የራት ግብዣ ይመረቃል፡፡ከ50 ሺህ በላይ የኩባንያዎች ዳታ የያዘው ዳይሬክተሪ፤ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ የዜናና የጨረታ ገፆችም አሉት፡፡ Daguethiopia.com በሚል ድረገፅ…
Read 2040 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሁሉም አለበል የተዘጋጁ አስር አጫጭር ልቦለዶች የተካተቱበት “የተዋጡ ነፍሶች” መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በሁሉም አለበል የተፃፈው 201 ገፆች ያሉት መፅሐፍ ዋጋ 30 ብር ነው፡፡በሌላም በኩል በሕግ ባለሙያ አቶ ሳሙኤል ታደሰ የተዘጋጀው “ተጨማሪ እሴት ታክስ በኢትዮጵያ” መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በርእሰ ጉዳዩ ዙርያ…
Read 1510 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከ30ኛው ኦሎምፒያድ ጋር ተያይዞ በሚከናወነው ዓለም አቀፍ የለንደን ፌስቲቫል ላይ የሚሳተፈው ኢትዮጵያዊ ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም አገራችን የሯጮች ብቻ ሳይሆን የገጣሚዎችም አገር ናት ሲል ተናገረ፡፡ ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም ከ204 የኦሎምፒክ ተሳታፊ አገራት የተውጣጡ ገጣሚዎች በሚሳተፉበትና የለንደን ፌስቲቫል ዝግጅት አካል በሆነው “ዘ…
Read 1102 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆነው ታዋቂው የአሜሪካ ሼፍ ማርከስ ሳሙኤልሰን “የስ ሼፍ” የተሰኘ በምግብ ዝግጅት ሙያውና በህይወቱ ዙሪያ የሚያጠነጥን አዲስ መፅሃፍ ለገበያ አበቃ፡፡ ገና በልጅነቱ በስዊዲናዊ አሳዳጊዎቹ በጉዲፈቻ ከኢትዮጵያ የሄደው ማርከስ፤ ለከፍተኛ ዝናና ዕውቅና ያበቃውን የምግብ ማበስል ሙያ የተማረው ከስዊድናዊ አያቱ እንደሆነ…
Read 2178 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና