ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 02 June 2012 10:47
“ፍለጋ” የግጥምና የወግ መድበል ለገበያ ቀረበ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በዓለማየሁ ታዬ (ኢንሹ) የተደረሰውና “ፍለጋ” የተሰኘው አዲስ የወጐችና የግጥሞች መድበል ትላንት ለንባብ ገበያ ቀረበ፡፡ መጽሐፉ 76 ግጥሞችንና ሦስት ወጐችን ያካተተ ሲሆን፤ የተለያዩ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ይዳስሳል፡፡ በ131 ገፆች የተጠናቀረው መጽሐፉ፤ በጃፋር መጻሕፍት መደብር አከፋፋይነት በ20 ብር እየተሸጠ ነው፡፡
Read 829 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 02 June 2012 10:45
“የጐርደነ ሴረ” መጽሐፍ ነገ ፤“ምስጢር” ረቡዕ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሃጂ አብዱልፈታህ አብዱላህ የተዘጋጀው የጐርደነ ሴረ (የወለኔ ሕዝብ የባህል ሕግ) መጽሐፍ ነገ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ትልቁ አዳራሽ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ ከጧቱ 3 ሰዓት የሚመረቀውን መጽሃፍ አስመልክቶ ደራሲና አዘጋጁ ሃጂ አብዱልፈታህ ለዝግጅት ክፍላችን ሲናገሩ “የባህል ፍትህ ሥርአታችንን አስመልክቶ ያለን ሀገራዊ እውቀት…
Read 823 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዳዊት ነጋሽ ጽፎ ያዘጋጀውና ኩል ፊልም ፕሮዳክሽን ሰርቶ ያቀረበው “የፍቅር ABCD” የተሰኘ የ99 ደቂቃ ርዝመት ያለው ፊልም ዛሬ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ከቀኑ 7 ሰዓት ጀምሮ የሚመረቀውን ፊልም ሰርቶ ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት ከአራት ወር ፈጅቷል፡፡ ሰሎሞን…
Read 963 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዝግጅታችሁ የዜና ሽፋን ዝግጅታችን አጥላልታችኋል በማለት በእናት የማስታወቂያ ሥራዎች ድርጅት ቅሬታ የቀረበበት “የጥበብና እፎይታ” አዘጋጅ ጥበብ ኢትዮጵያ ለብሮድ ካስት ባለሥልጣን ቅሬታ የቀረበበት ሲሆን ባለስልጣኑም ቅሬታውን ተቀብሎ በማጣራት ውሳኔ ሰጠ፡ “እናት የማስታወቂያ ሥራዎች ድርጅት” ንባብ እንዲያድግ ያዘጋጀሁትን የመፃሕፍት ውድድር እና ሽልማት…
Read 814 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዘንድሮ የአሜሪካን አይዶል አሸናፊ ፊሊፕ ፊሊፕስ፤ በመላው አሜሪካ ተዘዋውሮ የሙዚቃ ኮንሰርት እንዲያቀርብ የጤና ሁኔታው መቶ በመቶ አስተማማኝ መሆን እንዳለበት ወላጅ አባቱ ለፒፕል መፅሄት ተናገሩ፡፡ የ21 ዓመቱ ተወዳዳሪው ዓመቱን አሜሪካን አይዶል እየተወዳደረ ያሳለፈ ሲሆን ጎን ለጎን ደግሞ በገጠመው የኩላሊት ጠጠር ችግር…
Read 778 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰሞኑን ለዕይታ የበቃው “ሜን ኢን ብላክ 3” በ203.2 ሚሊዮን ዶላር ሳምንታዊ ገቢ ቦክስ ኦፊስን እየመራ ነው፡፡ በ230 ሚሊዮን ዶላር በጀት የተሰራው ፊልሙ፤ቀደም ብለው ከተሰሩት ሁለት ክፍሎቹ እጥፍ ገቢ ማስገኘቱ ሲታወቅ፤ የፊልሙን ክፍል 4 ለመስራት እንዳነሳሳም እየተነገረ ነው፡፡ በሰሜን አሜሪካ ባለፈው…
Read 1053 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና