ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ይዚና ካናዬ ዌስት ባለፈው ሰኞ ለንደን ውስጥ በሚገኘው የኦ2 ስታድዬም ባቀረቡት ኮንሰርት በሙዚቃቸው ለራፕ ንግስና እንደተሟገቱ ዘ ሚረር ዘገበ፡፡ ሁለቱ ራፕሮች አምና ባወጡት የጋራ አልበማቸው “ዎች ዘ ትሮን” የተሰየመ የኮንሰርት ዝግጅታቸው በመላው አውሮፓ በመዘዋወር ለ5 ሳምንታት ያቀርባሉ፡፡ የመጀመርያ ዝግጅታቸውን ባለፈው…
Read 2456 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመላው ዓለም ለእይታ ከበቃ ሳምንት የሆነው የሳቻ ባሮን ኮሜዲ ‹ዘ ዲክታተር› በገቢ ባይሳካለትም በአስቂኝ ትእይንቶቹ እና በአወዛጋቢ ጭብጡ አነጋጋሪ መሆኑን ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር አወሳ፡፡ ዘ ዲክታተር በቀድሞው የሊቢያ መሪ ሙአመር ጋዳፊና በኢራቁ ሳዳም ሁሴን ባህርያት ላይ ተመስርቶ የተሰራ ሲሆን በልቦለድ…
Read 1297 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:43
የአዳም ረታ “ህማማትና በገና” እየተሸጠ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ለየት ባለ የአፃፃፍ ስልቱ የሚታወቀው ደራሲ አዳም ረታ ሰባተኛ የልቦለድ መጽሐፉን ሰሞኑን ለንባብ ያበቃ ሲሆን፤ በቅርቡ ሌላ የረዥም ልብወለድ መፅሐፍ እንደሚያሳትም ታውቋል፡፡ “ሕማማትና በገና” የተሰኘው አዲሱ የአጭር ልብወለዶች መድበል አስራ ሦስት ታሪኮችን አካትቷል፡፡ በ240 ገፆች የተቀነበበው መድበሉ፤ በ39 ብር እየተሸጠ…
Read 1536 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:42
“ወይዘሪት ኢትዮጵያ” የቁንጅና ውድድር ዛሬ ይካሄዳል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ባለፉት አመታት ከሽልማት ጋር በተያያዘ ውዝግብ ታጅቦ ሲካሄድ የነበረው “ወይዘሪት ኢትዮጵያ” የቁንጅና ውድድር ዛሬ ይካሄዳል፡፡ ኢትዮጵያን ቪሌጅ ያዘጋጀው የቁንጅና ውድድር ዛሬ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ በአዲሱ የራዲሰን ብሉ ሆቴል የሚካሄድ ሲሆን ከሐረር፣ ከአዲስ አበባ፣ ከኦሮሚያ፣ ከጋምቤላና ከትግራይ ክልሎች የመጡ ቆነጃጅት…
Read 1594 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:31
“ዕንባና ሳቅ” ከ21 ዓመት በኋላ ታተመ “የዳግማዊ ገፆች” ለንባብ በቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የደራሲ ገበየሁ አየለ ልቦለድ ሥራ የሆነው “ዕንባና ሳቅ” ልቦለድ መጽሐፍ ከሃያ አንድ ዓመት በኋላ በድጋሚ ታትሞ ለንባብ በቃ፡፡ ሦስት ሺህ ቅጂ የታተመው መጽሐፍ 221 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 39 ብር ነው፡፡ ይኸው መጽሐፍ ከጥቂት ዓመታት በፊት ሬዲዮ ፋና ይባል በነበረው…
Read 1504 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:30
ንባብን ያበረታቱ ግለሰቦችና ተቋማት ተሸለሙ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር በአገሪቱ የንባብ ባህል እንዲስፋፋና እንዲዳብር የበረታቱ ግለሰቦችና ተቋማትን ሸለመ፡፡የዛሬ ሳምንት በጣይቱ ሆቴል በተደረገ የምሳ ግብዣ ማህበሩ ለተለያዩ ግለሰቦችና ተቋማት የምስክር ወረቀት ሰጥቷል፡፡ከተሸለሙት መካከል ለአራት አስርት ዓመታት መጽሐፍ አዙሮ በመሸጥ የሚተዳደሩ ግለሰብ ይገኙበታል፡፡ የደራስያን ማህበሩ አቶ ይልማ በረካና…
Read 1166 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና