
Created on 28 May 2022
“ህዝበ ሙስሊሙ ሌላ የመከፋፈል አደጋ ተጋርጦበታል” - ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ “አዲሱ መጅሊስ እውቅናም ተቀባይነትም የለውም” ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስ ተናገሩ። ፕሬ
Created on 28 May 2022
• የጦር መሳሪያ የምዝገባ የጊዜ ገደብ ዛሬ ይጠናቀቃል • “የአማራ ህዝብ ገንዘቡን አውጥቶ ህይወቱን ሰውቶ ያገኘውን መሳሪያ ማንም አይነጥቀውም” • በክልሉ ከ4500 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል • መንግስት በፋኖ ስም የተደራጁ ህገወጦችን አልታገስም ብሏል

Created on 28 May 2022
ድርጊቱ የአገሪቱን የፕሬስ ነፃነት አደጋ ላይ የጣለ ነው ብሏል በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ 11 ጋዜጠኞችና የሚዲያ ባለሙያዎች ከሰሞኑ በመንግስት መታሰራቸው እንዳሳሰበው ያስታወቀው አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች (ሲፒጂ) ጋዜጠኞችን የ

Created on 28 May 2022
እናት ፓርቲ በደቡብ ክልል ወላይታ ዞንና በአማራ ክልል የሚገኙ አመራሮቹ እንደታሰሩበት አስታወቀ።ፓርቲው በአማራ ክልል እየተፈጸመ ነው ባለው አፈና፣ አቶ ሙሉጌታ የሺጥላ የተባለ የሰቆጣ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ መምህርና የእናት ፓርቲ የሳይንት 2 ምርጫ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ
Created on 28 May 2022
• ሁለት አሸናፊዎች በነፍስ ወከፍ 1 ሚ.ብር ይሸለማሉ • ከ56 አገራት ከመቶ በላይ ተወዳዳሪዎች ይሳተፉበታል የኢትዮጵያ ዓለማቀፍ የቅዱስ ቁርአን ውድድር ሽልማት ሰኔ 5 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ በውድ

“የባየሽ ማስታወሻ ስድስት ወራት በአማፂያኑ ወረራ ወሎ፣ራያቆቦ” የተሰኘው የባዩዋ ሲሳይ የግል ማስታወሻ መፅሐፍ ለአንባቢያን ቀርቧል፡፡መፅሐፉ

በደራሲ ታምራት ወርቁ የተሰናዳው “የግዮን ልጆች” የተሰኘ አዲስ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በሀገራችን

በሀጋሪ ኤልሪች “Ethiopia And The Challenge Of Independence” በሚል በእንግሊዘኛ የተጻፈው መፅሐፍ በዳንኤል ሙለታ “የኢትዮጵያ