• ኮሚሽኑ በሁለት ሳምንት ውስጥ በተጠርጣሪዎች ላይ ክስ እንዲመሠርት ታዘዘ
    ኮሚሽኑ በሁለት ሳምንት ውስጥ በተጠርጣሪዎች ላይ ክስ እንዲመሠርት ታዘዘ ክሳት የሚታይባቸው አቶ መላኩ፤ “ያለመከሰስ መብቴን ትቼዋለሁ” አሉ፡፡ “ፀሐይና ነፋስ በማይገባበት ክፍል ለብቻዬ ታስሬያለሁ” - አቶ መላኩ “በስርዓቱ መሰረት ችግሮችን ለመፍታት እንጥራለን” - ማረሚያ ቤት የተጠርጣሪዎች ቁጥር 31 ደርሷል፤ ሰኞ ፍ/ቤት ይቀርባሉ የሚኒስትሮች ካቢኔ አባል የሆኑት የጉምሩክና ገቢዎች ባለሥልጣን ዋና…
    Written on Saturday, 18 May 2013 10:25 in ዜና Read 3246 times
  • ተቃዋሚዎች የሙስና እርምጃው ፖለቲካዊ እንዳይሆን ሰግተዋል
    ኢህአዴግም እንደ ድርጅት ሙሰኛ ነው - ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ ገቢዎች ከመንግስትም በላይ ስልጣን የተሰጠው አካል ነው - አቶ ሙሼ ሰሙ ማጥመጃው ትላልቅ ዓሳዎችን ካጠመደ እንተባበራለን - ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም የእርምጃውን አቅጣጫ ለማወቅ ቀጣዩን ማየት ያስፈልጋል - ዶ/ር መረራ ጉዲና በፌዴራል…
    Written on Saturday, 18 May 2013 10:23 in ዜና Read 1548 times
  • አስጐብኚዎች 300 መኪኖች በጉምሩክ ተይዘውብናል ሲሉ አማረሩ
    ከሦስት መቶ በላይ መኪኖች በጉምሩክ ተይዘው ያለ ስራ ለሁለት አመታት እንደተቀመጡ የገለፁ አስጐብኚ ድርጅቶች፣ የገቢዎችና የጉምሩክ ባለስልጣን ሃላፊዎች አቤቱታችንን ለመስማትም ሆነ እኛን ለማነጋገር ፍቃደኛ ባለመሆናቸው እንግልት ደርሶብናል ሲሉ ባካሄዱት ስብሰባ ገለፁ። በመቶ የሚቆጠሩ ድርጅቶች በአባልነት የያዘው የአስጐብኚዎች ማህበር ትናንት በጠራው…
    Written on Saturday, 18 May 2013 10:20 in ዜና Read 458 times
  • መንግስት በቤንሻንጉል ተፈናቃዮች ጉዳይ ሊከሰስ ነው
    ጠ/ሚ ኃ/ማርያም በአስረጂነት ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ እንጠይቃለን ብለዋል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአማራ ተወላጆች ላይ በደረሰው መፈናቀል ተጐጂዎች ፍትህ እንዲያገኙ መኢአድና ሰማያዊ ፓርቲ ክስ ሊመሰርቱ ነው፡፡ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአስረጂነት ፍ/ቤት እንደሚቀርቡ ተጠቁሟል፡፡ የመኢአድ ፕሬዚዳንት ኢ/ር ሃይሉ ሻውል እና አለማቀፍ የህግ…
    Written on Saturday, 18 May 2013 10:18 in ዜና Read 986 times
  • በ200 ሚ.ብር የተሰራ ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ዛሬ በሐዋሳ ይመረቃል
    በ200 ሚ.ብር የተሰራ ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ዛሬ በሐዋሳ ይመረቃል በግል ባለሀብቷ በወ/ሮ አማረች ዘለቀ በ200 ሚሊዮን ብር የተሠራው ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ዛሬ ይመረቃል፡፡ ዘመናዊው ሴንትራል ሐዋሳ ሆቴል ባለ መንታ ሕንፃ ሲሆን 70 የመኝታ ክፍሎች፣ ከ40 እስከ 1ሺ ሰዎች መያዝ የሚችሉ ሰባት የመሰብሰቢያ አዳራሾች አሉት፡፡ የመዋኛ ገንዳ፣ የወንዶችና የሴቶች…
    Written on Saturday, 18 May 2013 10:15 in ዜና Read 1351 times
  • ሶሪያውያን እናቶች በሴት ልጆቻቸው ላይ ጨክነዋል በሶሪያ ገበያ፣ የ13 ዓመት ልጃገረድ በ3500 ዶላር
    በሶሪያ መላ የታጣለትን የእርስበርስ ጦርነት በመሸሽ ወደ ዮርዳኖስ የተሰደዱ እናቶች፣ ህይወት ፈተና ሆኖባቸው ሴት ልጆቻቸውን “ለጊዜያዊ ትዳር” እየሸጡ ነው፡፡ ስደተኛ ወላጆች በሴት ልጆቻቸው ላይ መጨከን እንደጀመሩ የዘገበው ሲኤስ፣ ኑሮን ለመግፋት የሚያስችላቸው ብቸኛ አማራጭ ሆኖ ያገኙት ሴት ልጆቻቸውን በሺዎች በሚቆጠሩ ዶላሮች…
    Written on Saturday, 18 May 2013 10:12 in ዜና Read 772 times
  • በቤት ፕሮግራሙ እስከ 1.3ሚሊዮን ህዝብ ይመዘገባል ተብሎ ይጠበቃል
    የአዲስ አበባ አስተዳደር የቤቶች ልማት ኤጀንሲ በቀጣዩ ወር በሚጀመረው የቤቶች ልማት ፕሮግራም ምዝገባ ላይ እስከ 1.3 ሚሊዮን የሚደርስ ቤት ፈላጊ ይመዘገባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በአንድ የምዝገባ ጣቢያ ስር እንዲካተት ከተደረገው የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ በስተቀር በሌሎች ክፍለ ከተሞች በሚገኙ 113 ወረዳዎች በሶስት…
    Written on Saturday, 18 May 2013 10:11 in ዜና Read 1256 times
  • ትንሿ በራሪ ሮቦት - “ሮቦንብ”
    ወርዷ ክንፎቿንም ጨምሮ፣ ከአንድ ጣት ውፍረት ብዙም አይበልጥም። “ንብ የምታክል ሮቦት” ለማለትም ይመስላል፤ ስሟን RoboBee ብለው የሰየሟት። በእርግጥ ባለፉት አስር አመታት በተካሄዱ ጥናቶችና ምርምሮች ጥቃቅን በራሪ ማሽኖች (ሮቦቶች) ተፈጥረዋል። ሁለት ሶስት ግራም የሚመዝኑ ብቻ ሳይሆኑ፤ ከአንድ ግራም በታች ክብደት ያላቸው…
    Written on Saturday, 18 May 2013 10:04 in ዜና Read 218 times
Copyright © 2013 Addis Admass Newspaper | Amharic news | Ethiopian news . All Rights Reserved.
Designed and hosted by Meskel Square