ዜና
Saturday, 23 January 2021 11:08
በእነ አቶ ጃዋር መሐመድ ላይ ከቀረቡ ክሶች ስድስቱ እንዲቋረጡ ተወሰነ
Written by Administrator
በእነ አቶ ጃዋር መሃመድ ላይ ከቀረቡ ተደራራቢ አስር ክሶች ስድስቱ እንዲቋረጡ ፍርድ ቤት ውሳኔ አስተላልፏል።የሽብር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ፤ የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል አዋጅ ፤ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ የመተላለፍ ክሶች ከተመሰረቱባቸው ክሶች መካከል ሲሆኑ፣ በፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲቋረጡ…
Read 2935 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 January 2021 11:06
ኢትዮጵያ በወታደራዊ አቅም ጥንካሬ ከአፍሪካ በ6ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች
Written by Administrator
የአገራትን አጠቃላይ ወታደራዊ አቅም በመገምገም በየአመቱ ደረጃ የሚሰጠው ግሎባል ፋየር ፓወር የተሰኘው አለማቀፍ ተቋም ከሰሞኑም የአዲሱ የፈረንጆች አመት ሪፖርቱን ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ አሜሪካ በአመቱ እጅግ ከፍተኛው ወታደራዊ አቅም ያላት ቀዳሚዋ የአለማችን አገር መሆኗን አስታውቋል፡፡ በግሎባል ፋየር ፓወር የአመቱ ወታደራዊ አቅም…
Read 3051 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 January 2021 11:00
“በትግራይ አፋጣኝ ድጋፍ ካልተደረገ ሰብአዊ ቀውስ ሊከሰት ይችላል” - ኢሠመኮ
Written by አለማየሁ አንበሴ
አስፈላጊው እርዳታ በተገቢው ሁኔታ እየቀረበ ነው” - መንግስት በትግራይ ጦርነት በተካሄደባቸው አካባቢዎች ያለው የምግብ እጥረት ወደ ሰብአዊ ቀውስ ሊያመራ እንደሚችል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ያሳሰበ ሲሆን የክልሉና የፌደራል መንግስት በበኩላቸው፤ አስቸኳይ የምግብና ሌሎች እርዳታዎች በተገቢው ሁኔታ እየተዳረሰ ነው ብለዋል።የኢትዮጵያ ሰብአዊ…
Read 2570 times
Published in
ዜና
ምርጫ መወዳደሪያ አማራጭ ምልክቶች ይፋ አደረገ፡፡ቦርዱ ለፖለቲካ ፓርቲዎች 92 ምልክቶች፣ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ለሚወዳደሩ የግል እጩዎች 50 እንዲሁም ለክልል ም/ቤት ለሚወዳደሩ የግል እጩዎች 50 በጠቅላላው 192 የተለያዩ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክቶችን አቅርቧል፡፡ ለፖለቲካ ፓርቲዎች በአማራጭ ከቀረቡ ምልክቶች መካከል የሳተላይት ዲሽ፣ የግድግዳ…
Read 2627 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ አስተዳደርን ጨምሮ አራት ክልሎች የምርጫ ክልል (የመቀመጫ ብዛት) ለውጥ ጥያቄ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቢያቀርቡም፣ ቦርዱ ጊዜው ያለፈበት ጥያቄ ነው ሲል አልተቀበለውም።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የአስተዳደሩን የምርጫ ክልል ወይም የመቀመጫ ብዛት ከፍ ለማድረግ ማመልከቻ ማስገባቱን፤ እንዲሁም የአፋር ብሔራዊ ክልል፣…
Read 2887 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 January 2021 10:59
በህገ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉ ፓርቲዎች ማብራሪያ እንዲሰጡ ተጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
• ህወሓት ከፓርቲዎች ዝርዝር ተሰርዟል ህገ-ወጥ ነው በተባለው የትግራይ ክልል ምርጫና የአመፃ ድርጊት ውስጥ ተሳትፎ ነበራቸው የተባሉ ሶስት የክልሉ ፓርቲዎች ስለ እንቅስቃሴያቸውና ስለቀረበባቸው አቤቱታ ምላሽ እንዲሰጡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጠይቋል።ከእነዚህ ፓርቲዎች አንዱ የሆነው አሲምባ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዲፓ) በምርጫ ቦርድ…
Read 166 times
Published in
ዜና