ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 09 March 2015 11:58
“እስቲ ተመልከተው ይህ አወራረድ ያልሰማው ሲመጣ የሰማው ሲሄድ፡፡ ተግሣፅም ለፀባይ ካልሆነው አራሚ መናገር ከንቱ ነው ካልተገኘ ሰሚ!”
Written by Administrator
ከበደ ሚካኤል (አዝማሪና ውሃ ሙላት) አንዳንድ ዕውነተኛ ታሪክ ሲቆይ ተረት ይሆናል፡፡ የሚከተለው ተረት የዚያ ዓይነት ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ የአማርኛ መምህር ስለግጥም አስተማሩና “ቆቅ በሚለው ቃል አንድ ግጥም ፃፉ”አሉና የክፍል ሥራ ሰጡ፡፡ አንድ ሁልጊዜ የሆነ ያልሆነ ጥያቄ እየጠየቀ የሚያስቸግራቸው…
Read 5991 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በጣም ጨካኝ ሹም ነበረ ይባላል፡፡ ይሄው ሹም በትንሽ በትልቁ ይቆጣል፡፡ ይገርፋል፡፡ ያስገርፋል፡፡ ሲያሻውም ይገድላል፡፡ አገር ይፈራዋል፡፡ ሰው ሲሽቆጠቆጥለት የማየትን ያህል የሚያስደስተው ነገር የለም፡፡ ወደ ቤቱ እንኳ በጊዜ ገብቶ ሚስቱ፤ “ዛሬ እንዴት ዋልክ?” ስትለው፤ “አንቺ ምን አለብሽ…
Read 5024 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 21 February 2015 12:53
“የሚያባርረኝ ጣሊያን እንቅፋት መቶት በሞተ ጀግና ነህ ብለው አሠሩኝ እንጂ እኔስ ዓርበኛ አይደለሁም!” ዓርበኛው ደምበል (እናት ዓለም ጠኑ)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ጦርነት አለ ተብሎ ጐበዝ ሁሉ ክተት ሠራዊት ተባለና ዝግጅት ተጀመረ፡፡ ከአንድ መንደር ወደጦርነቱ የሚሄድ ጐበዝ ሚስቱ ነብሰጡር ነበረችና፤ “ድንገት ጦርነቱ ረዥም ጊዜ ከፈጀ፣ አሊያም አንዳች አደጋ ከገጠመኝ የልጄን ነገር አደራ” ብሏት ተሰናብቶ ወጣ፡፡ ጦርነቱ ከሁለት ዓመት በላይ…
Read 5002 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ዕመት ጦጢት ዘር ልትዘራ ወደ እርሻ ቦታ ትሄዳለች፡፡ ከዚያም በሰፊው እርሻ ላይ በመት በመት ስትዘራ ትታያለች፡፡ በእርሻው ዳር የሚያልፈው ሰው ሁሉ ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ ጦጢት ምን ዘራሽ?“ ይላታል አንዱ፡፡ “ዘንጋዳ” ትላለች ጦጢት፤ ኩራቷ ፊቷ ላይ እየተነበበ፡፡ “ጦጢት ምን…
Read 6618 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የተረት - አባት የሆነው ኤዞፕ እንዲህ ይለናል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላዎች ተመካከሩና መልዕክተኞች ወደ በጐች ላኩ፡፡ የተኩላዎቹ ልዑካን እበጐች መንደር ደረሱ፡፡ በጐች ተኩሎች መጡብን ብለው ተሸሸጉ፡፡ አድፍጠው ጋጣቸው ውስጥ አድብተው ተቀመጡ፡፡ ተኩሎቹ ግን ረጋ ብለው፣ አደብ ገዝተው፤ “በጐች አትደናገጡ” “እንደምና…
Read 8315 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አይጥ ሁሌ እንደጉድ የሚጠላው ድመት ነበር አሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ህይወቱ ይረበሻል፡፡ መንፈሱ እረፍት ያጣል፡ አንድ ቀን ድንገተኛ አውሎ ንፋስ መጣ - በሀገሩ!የትም መሄጃ ያጣው አይጥ፣ ለድመቶች ጥቃት ተጋለጠ፡፡ አይጥ እንግዲህ ወደ ከተማው ታዋቂ ጠንቋይ ሄደ፡፡ ችግሩንም…
Read 6825 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ