ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 30 January 2021 10:53
“አንተም እሳት ነበርክ እሳት አዘዘብህ እንደ ገና ዳቦ እሳት ነደደብህ”
Written by Administrator
የሚከተለው ታሪክ እውነተኛ ታሪክ ነው። ሆኖም እኛ እንደ ተረት እንጠቀምበታለን። ስምም የማንጠቅሰው ለዚህ ስንል ነው።ከዕለታት አንድ ቀን በሀገራችን ላይ የአብዮት ንፋስ እየበረታ መጣ። የመንግስት አጋር ነን ብለው ከአውሮፓ የመጡ ሰዎች ነበሩ።ሰዎቹ አገር ውስጥ ያሉ ወዳጆች ነበሯቸው! ስለዚህ ወዳጆች በኢትዮጵያውያን ጓደኞቻቸው…
Read 14538 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ንጉሥ ወደፊት ለልጆቹ ምን ማውረስ እንዳለበት ሲጨነቅ ሲጠበብ ቆይቶ፤ አንድ ቀን አንድ የፍተሻ ፈተና ለልጆቹ ሊሰጥ ይወስንና ልጆቹን ያስጠራቸዋል፡፡ከዚያም የሚከተለውን ጥያቄ ይጠይቃቸዋል:-“ልጆቼ! መቼም ‘ዞሮ ዞሮ ከቤት፣ ኖሮ ኖሮ ከመሬት’ የሚቀር የለም፡፡ እኔም እድሜዬ እየገፋ፣ መቃብሬ እየተማሰ፣ መገነዣ ክሬ እየተራሰ…
Read 13395 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ልዑል ከቤተ መንግስት ራቅ ብሎ ወደ ሚገኝ አንድ ትልቅ ጫካ ሄዶ፣ አደን ሲያድን ውሎ በፈረሱ ወደ ቤተ መንግስት ሲመለስ፣ አንድ ባላገር ያገኛል፡፡ ባላገሩ ልዑሉ ማን እንደሆነ አያውቅም ነበርና አንዳችም እጅ ሳይነሳ፣ ሰላምታም ሳይሰጥ ዝም ብሎ መንገዱን ይቀጥላል፡፡ ልዑልም የባላገሩ…
Read 13643 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ንጉስ ፈላስፋቸውን ጠርተው እንዲህ አሉት።“ሶስት ልጆች አሉኝ። የትኛው የተሻለ እንደሆነ ግን አላውቅም። እስኪ የእውቀታቸውን ልክ የሚያሳይ ጥያቄ ጠይቅልኝና ልኬታቸውን ልወቅ” ሲሉ አማከሩት። ፈላስፋውም፡- “እሺ ንጉስ ሆይ! አንድ አይነት ጥያቄ እጠይቃችኋለሁ፤ ከዚያም መልሶቻቸውን እናወዳድራለን” አላቸው። በዚሁ ስምምነት…
Read 13884 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን የሀገራችን ገጣሚ እንዲህ ብሎ ገጥሞ ነበር። ሚሚዬንም ጠየኳት፡-ሁልጊዜ አረንጓዴ ለምለም ፍቅር አለ ትወጃለሽ ሚሚ ይህን የመሰለ?ወይስ ያዝ ለቀቅ ጭልጥ አንዴ መጥቶአፍ ጠራርጎ መሄድ ያገኙትን በልቶሚሚዬ እንዲህ አለች፡-ሳስቃ መለሰች“የምን እኝኝ ነው እድሜ ልክ ከአንድ ቋሚ ፍቅር ይቅር ለብ…
Read 13583 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ የንጉስ አጫዋች፣ ንጉሱንና ንግስቲቱንእያጫወተ ሳለ፣ መልአከ ሞት መጥቶ ትኩር ብሎ ተመልክቶት አለፈ።ድንክዬው የንጉስ አጫዋች በጣም ተጨነቀ።ንጉስና ንግስቲቱ ባረፉበት አልጋቸው ላይ መኝታ ቤታቸውን ለሄዶአንኳኳ።“ማነው” አለች ንግስቲቱ“እኔ የንጉስ አጫዋቹ ድንክዬ ነኝ”“ምን ቸግሮህ ነው” ግባና አስረዳን ? ? ?“ንጉስ…
Read 13046 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ