በተለያዩ የህትመት ውጤቶች ላይ በሚያቀርባቸው ወጎችና መጣጥፎች የሚታወቀው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ያዘጋጀው “አራቱ ኃያላን” አዲስ መጽሐፍ በመጪው ሳምንት እሁድ 4 ሰዓት ላይ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚመረቅ “አግዮስ ሕትመትና ጠቅላላ ንግድ” አስታወቀ፡፡ በምረቃው ዕለት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ፕሮፌሰር ሽፈራው በቀለ፣ ዶ/ር ውዱ ጣፈጠ እና ዶክተር አምሳሉ ተፈራ በመጽሐፉ ላይ አስተያየት እንደሚሰጡ ተገልጿል፡፡
Monday, 18 November 2013 11:50
የዳንኤል ክብረት “አራቱ ኃያላን” ሳምንት ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና