Monday, 18 November 2013 11:50

የዳንኤል ክብረት “አራቱ ኃያላን” ሳምንት ይመረቃል

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(1 Vote)

በተለያዩ የህትመት ውጤቶች ላይ በሚያቀርባቸው ወጎችና መጣጥፎች የሚታወቀው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ያዘጋጀው “አራቱ ኃያላን” አዲስ መጽሐፍ በመጪው ሳምንት እሁድ 4 ሰዓት ላይ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚመረቅ “አግዮስ ሕትመትና ጠቅላላ ንግድ” አስታወቀ፡፡ በምረቃው ዕለት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ፕሮፌሰር ሽፈራው በቀለ፣ ዶ/ር ውዱ ጣፈጠ እና ዶክተር አምሳሉ ተፈራ በመጽሐፉ ላይ አስተያየት እንደሚሰጡ ተገልጿል፡፡

Read 1174 times