የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ፤ በዶክተር ዮናስ አድማሱ አርታዒነት አምና ለንባብ ያበቃው “የዮፍታሄ ህይወትና ስራ” ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተመጻሕፍት ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ።
ውይይቱን የሚመሩት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር መምህር የሆኑት አቶ አሰፋ ወርቁ ናቸው፡፡
Monday, 18 November 2013 11:53
በዩፍታሄ ንጉሴ ህይወትና ስራዎች ላይ ውይይት ይካሄዳል
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና