Monday, 25 November 2013 11:10

የስዕል አውደርዕይ በፓሽን በርገር ይቀርባል

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(0 votes)

የተለያዩ ኢትዮጵያውያን ሰዓሊዎች ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት የስዕል አውደርዕይ ነገ ከጠዋቱ በ4 ሰዓት በፓሽን በርገር ይከፈታል፡፡
ሬንቦ ጋለሪ ባዘጋጀው በዚሁ የስዕል አውደርዕይ ላይ የአካል ጉዳተኝነት ግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም እንደሚኖር ለማወቅ ተችሏል፡፡ አውደርዕዩ እስከ ማክሰኞ ድረስ ለሶስት ቀናት ለተመልካች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡

Read 1196 times