“The Five Love Languages” በሚል በጋሪ ቻፕማን የተፃፈው መፅሀፍ “አምስቱ የፍቅር ቋንቋዎች” በሚል በቢኒያም አለማየሁ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ ሰሞኑን ለአንባቢያን ቀረበ፡፡
በ172 ገፆች የተቀነበበውና በ14 ምዕራፎች የተከፋፈለው መፅሀፉ፣ የመቀበልና የማድነቅ አባባሎች፣ የፍቅርና ስጦታ፣ ፍቅረኛን ማገልገል፣ ጥሩ የፍቅር ጊዜ እና አካላዊ ንክኪ በማለት አምስቱን የፍቅር ቋንቋዎች በመግለፅ በስፋት ያብራራል፡፡ መፅሃፉ በ35 ብር ከ50 ሳንቲም እየተሸጠ ይገኛል፡፡
Monday, 23 December 2013 10:08
አምስቱ የፍቅር ቋንቋዎች ለንባብ በቃ
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና