Saturday, 28 December 2013 10:23

“ዑደት” የስዕል አውደርዕይ ማክሰኞ ይከፈታል

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(0 votes)

በሰዓሊ ደረጀ ደምሴ የተዘጋጀው “ዑደት” የተሰኘ የስዕል አውደርዕይ የፊታችን ማክሰኞ ከምሽቱ 11 ሰዓት ተኩል በብሄራዊ ሙዚየም ይከፈታል፡፡ ኑቢያ አርት ስቱዲዮ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ በአውደርዕዩ የሚቀርቡት ስዕሎች የምንኖርበት አካባቢ በማንነት፣ በባህል እና በአኗኗር ላይ ያለውን ተፅዕኖ ያንፀባርቃሉ። “ዑደት” የስዕል አውደርዕይ ለተከታታይ ቀናት ለህዝብ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ሰአሊው በበርካታ የስዕል ስራዎቹ እንደሚታወቅ ተገልጿል።

Read 1273 times