Saturday, 13 September 2014 13:36

“የብርሃን ፈለጎች” ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by  መንግሥቱ አበበ
Rate this item
(0 votes)

በደራሲና ሃያሲ አለማየሁ ገላጋይ በተፃፈው “የብርሃን ፈለጎች” የተሰኘ ረዥም ልብወለድ መፅሃፍ ላይ ነገ ከ8 ሰዓት ጀምሮ ውይይት እንደሚካሄድ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡
ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ሃሳብ የሚያቀርቡት ሃያሲ አብደላ እዝራ እንደሆኑ ታውቋል፡፡
የውይይቱ ሥፍራ የኢትዮጵያ ቤተመዘክርና ቤተመፃህፍት አዳራሽ ሲሆን የሥነፅሁፍ ቤተሰቦች በሙሉ በዝግጅቱ እንዲሳተፉ ሚዩዚክ ሜይዴይ ጥሪ አቅርቧል፡፡

 

Read 1066 times