Monday, 05 January 2015 08:35

“የኢህአዴግ የማሪያም መንገድ” ገበያ ላይ ዋለ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

     በደራሲና ጋዜጠኛ አሸናፊ ደምሴ የተፃፈው “የኢህአዴግ የማሪያም መንገድ” የተሰኘ ትዝብት አዘል መፅሀፍ ከትላንት በስቲያ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ የመፅሐፉን መጠሪያ ጨምሮ ከ20 በላይ በሚሆኑ ርዕሶች የተለያዩ ወጐችን ያካተተው መፅሀፉ፤ ከሶስቱ በቀር ሌሎቹ በየሳምንቱ ረቡዕ ለንባብ በሚበቃው “ሰንደቅ” ጋዜጣ ላይ የተስተናገዱ እንደሆኑ ታውቋል፡፡የመፅሃፉ አዘጋጅ በ “ሰንደቅ” ጋዜጣ ላይ በከፍተኛ ሪፖርተርነት እየሰራ ሲሆን በህትመት ደረጃ የአሁኑ መፅሃፍ የመጀመሪያ ስራው እንደሆነ ታውቋል፡፡ መፅሀፉ በ174 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን በ40 ብር ይሸጣል፡፡  

Read 2394 times