ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር 52ኛውን ወርሃዊ የጥበብ ዝግጅቱን ነገ በሻሸመኔ ከተማ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ በፕሮግራሙ ላይ ተረኛ እንግዳ የሆነው አንጋፋው ድምፃዊ ፀሐዬ ዮሐንስ ተገኝቶ የህይወት ልምዱንና ተመክሮውን ለወጣት የጥበብ ታዳሚዎች እንደሚያካፍል ታውቋል፡፡ በጥበብ ዝግጅቱ፣ የተለያዩ ግጥሞችና መነባንቦች እንደሚቀርቡ አዘጋጆቹ ገልጸዋል፡፡
Saturday, 14 February 2015 15:34
ከአድማስ ፊት” ነገ የጥበብ ዝግጅቱን ያቀርባል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና