ባለፈው ሰኞ በብሔራዊ ቴአትር በተከበረው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ የ15ኛ ዓመት በዓል ዝግጅት ላይ ግጥምና ሙዚቃ በማቅረብ፣ እንዲሁም ፕሮግራሙን ስፖንሰር በማድረግ ድጋፋችሁን ለሰጣችሁን ሁሉ ልባዊ ምስጋናችንን ልናቀርብ እንወዳለን፡፡
በዝግጅቱ ላይ በመታደም በዓላችንን ላደመቃችሁልን የአዲስ አድማስ ወዳጆችም ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ዝግጅት ክፍሉና ማኔጅመንቱ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና