በስንዱ ቢሰነብት የተዘጋጀው “እንዳታነቡኝ” የተሰኘ የግጥም መድበልና የህይወት መዘክር የፊታችን ሰኞ በዋቢሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ መፅሐፉ አንጋፋውን የኪነጥበብ ባለሙያ ተስፋዬ አበበ (ፋዘር) የህይወት ታሪክና ተመክሮ እንዳካተተ ታውቋል፡፡ “እንዳታነቡኝ” በ25 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Sunday, 10 May 2015 15:23
እንዳታነቡኝ” ሰኞ ይመረቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና