የኢትዮጵያ ሴት ደራሲያን ማህበር ከኢትዮጵያ ባህል ማዕከል ጋር በመተባበር ባህላዊ ህክምናንና አገር በቀል ዕውቀቶችን በተመለከተ የተለያዩ መፃሕፍት የፃፉትን ደራሲ በቀለች ቶላን የሚዘክር ፕሮግራም ባለፈው ረቡዕ በኢትዮጵያ ባህል ማዕከል አዳራሽ ያካሄደ ሲሆን በስራዎቻቸው ላይ የመነሻ ጽሑፍ ቀርቦም ውይይት ተካሂዷል፡፡
ደራሲ በቀለች ቶላ የሴት ደራሲያን ማህበር አባል እንደሆኑ ታውቋል፡፡
Saturday, 27 June 2015 09:42
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና