Saturday, 08 August 2015 09:29

ዛሬ በአክሱም ሆቴል የሥነ ፅሁፍ ዝግጅት ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

“ወጣትነት የኪነ ጥበብ፣የማነቃቂያና የፈጠራ ማሳያ ዝግጅት; በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት ከቀኑ 10፡30 ጀምሮ በአክሱም ሆቴል የሥነ ፅሁፍ ዝግጅት ይቀርባል።  
በፕሮግራሙ ላይ ግጥሞችና ወጎች እንዲሁም በወጣቶች የተዘጋጁ ወጣቱን የሚያነቃቁ ስራዎች እንደሚቀርቡ ታውቋል፡፡ ፕሮግራሙ የተዘጋጀው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን በዋናነትም ወጣቱን ለማስተማርና ለማዝናናት ያለመ ነው ተብሏል፡፡  

Read 1133 times